Saturday, September 29, 2012

‹‹ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመሰባሰብ ትልቅ ጉልበት መፍጠር አለባቸው›› (አንዱዓለም አራጌ)


አንዱዓለም አራጌ

አንዱዓለም አራጌ

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ከፍተኛ አመራሮች መስከረም 17 ቀን 2ዐዐ5 ዓ.ም በሽብርተኝነት ስም ታስሮ የሚገኘውንና እና የፓርቲው ከፍተኛ አመራር የሆነውን አቶ አንዱዓለም አራጌን ቃሊቲ በመገኘት ከብዙ ጭቅጭቅ በኋላ በአካል በመገኘትና ለመጠየት በቅቷል፡፡ አመራሩ በተጨማሪም የአንድነት ፓርቲ የብሔራዊ ም/ቤት አባል የሆነውንና ቂሊንጦ ታስሮ የሚኘውን አቶ ናትናኤል መኮንንም እንደጠየቀ የህዝብ ግንኙነት ክፍል ገልጿል፡፡

የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት አያይዞ እንደገለጠው የፓርቲው ከፍተኛ አመራር አካላት፣ አባላትና ደጋፊዎች ባለፈው አንድ አመት አንዱዓለምንና ሌሎች የፖለቲካ እስረኞችን ለመጠየቅ ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርጉም ለመጠየቅ ከተመዘገቡ ጥቂት ቤተሰቦች በስተቀር መጠየቅ ሳይቻል ቀርቷል፡፡

በተደጋጋሚ በተደረገው ሙከራ ተስፋ ባለመቁረጥና ሀገ መንግሥታዊ መብትን በመጠቀም የመስቀል በዓል ቀን የአንድነት ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ አባላትና ከብሔራዊ ም/ቤት አባላት የተውጣጡ ሰዎች አቶ አንዱዓለም አራጌንና አቶ ናትናኤል መኮንን ለመጠየቅ ተንቀሳቅሰዋል፡፡

ከከፍተኛ አመራሮች መካከል ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ አቶ አስራት ጣሴ፣ ኢ/ር ዘለቀ ረዲ፣ አቶ ሙላት ጣሰው፣ አቶ ተክሌ በቀለ፣ አቶ ሽመልስ  ሀብቴ፣ አቶ ደምሴ መንግሥቱና ሌሎችም የብሔራዊ ምክር ቤት አባላትና የፓርቲው የምክር ቤት ሰብሳቢና ፀሐፊም ተገኝተዋል፡፡  በአጠቃላይ ከ15 በላይ  የሚሆኑ ጠያቂዎች ከጠዋቱ 2፡ዐዐ ሰዓት ጀምሮ ቃሊቲ ከተሰባሰቡ በኋላ እንደሌሎች ጠያቂዎች መግባት ሳይፈቀድላቸው ቀርቷል፡፡ የእለቱ ተረኛ ጠባቂዎች ስልክ ከተደዋወሉ በኋላ ‹‹በ6 ሰዓት ኑ ትገባላችሁ››  በማለት መልሰዋቸዋል፡፡ የአንድነት ልዑካንም ተስፋ በማድረግ በጽናት እዚያው የጠበቁ ሲሆን 6 ሰዓት እስከሚሆን በዶ/ር ነገሶ የተመራ ቡድን ቅሊንጦ ወደሚገኘው ናትናኤል መኮንን ጋር በማምራት ከብዙ ንትርክ በኋላ ጠይቀው መለሳቸውን የህዝብ ግንኙነት አስታውቆአል፡፡

በተባለው ሰዓት መሰረት ወደ እስር ቤቱ የደረሱት አመራሮች ለመግባት ቢሞክሩም ‹‹ከተመዘገቡ ሰዎች ውጭ መግባት አይፈቀድም›› በማለት ተከልክለዋል፡፡ የያዙት ምግብ መግባት ቢችልም የመልካም ምኞት መግለጫ የሆኑ ፖስትካርዶች መልእክታቸው እየተነበበ አብዛኞቹ  እንዳይገቡ ተደርገዋል፡፡ አብዛኞች የተመለሱት የሚያጽናኑ ጠንካራ ቃላትን የያዙና አንዱዓለምን እንደጀግና የሚቆጥሩ መልእክቶች መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡

እንዳይገቡ የተከለከሉ የአመራር አባላት የማረሚያ ቤቱን አስተዳዳሪዎች በማግኘት ‹‹ለምን ህገ መንግሥታዊ መብታችን አይከበርም? ታሳሪዎችን የመጠየቅ መብትስ ለምን ይገፈፋል?›› ብለው በጽናት በመጠየቅ በመጨረሻ እንዲገቡ ተፈቅዶላቸው አንዱዓለም አራጌን ከአንድ ዓመት በኋላ ፊት ለፊት አግኝተው ለመጋገር መቻላቸውን የህዝብ ግንኙነት መረጃ ይጠቁማል፡፡

የፓርቲው አመራሮች ዙሪያውን በከበቡ ጠባቂዎች መካከልም ቢሆን አንዳንድ ቁምነገሮችን ለመጫወት ችለዋል፡፡ ከፍተኛ የመንፈስ ጥንካሬና የሞራል ልዕልና  የሚታይበት አንዱዓለም ለከፍተኛ አመራሩ ‹‹በማንም ላይ ክፉ ነገር ለማድረግ አስቦ እንደማያውቅና ፍፁም ነፃነት እንደሚሰማው›› የተናገረ ሲሆን የአንድነት አመራሮችም ከጎኑ በመሆን ከዚህ በፊት  እኔ ወደ ፍርድ ቤት ለመሄድ እንደማልፈልግ ገልጨ ፓርቲው ግን ወደ ፍርድ ቤት በሄድና መከራከሩ ቢያንስ ለታሪክ እንኩዋን ይጠቅማል በማለት መሄዱ አስፈላጊ መሆኑን በማመኑና እኔንም በማሳመን እንድከራከር በማድረጉ ጥሩ ሆኖ አግኝቸዋለሁ፡፡ አሁንም ፓርቲዬ ይግባኝ እንዲጠየቅና ክርክርሩ እንዲቀልጥ በስራ አስፈፃሚው በመወሰኑ እኔም ይኸው ይግባኝ እንዲጀመር ተስማምቻለሁ፡፡ በአጠቃላይም ለፓርቲዬ አመራር ከፍተኛ ምስጋናም አቀርባለሁ ብሎአል፡፡

አንዱዓለም ‹‹ትግሉን አጠናክሮ ከመቀጠል ውጭ ምርጫ እንደሌለና የተበታተኑ ተቃዋሚዎች በመሰባሰብ ጠንካራ ኃይል ቢፈጥሩ እንደሚጠቅም ተናግሮ የእሱም አላማ ለሁሉም የሆነች ኢትዮጵያን መፍጠር እንጅ ሌላ እንዳልሆነ ገልጿል፡፡››

አመራሩም ምንጊዜም ከጎኑ እንደሆኑና ትግሉንም ግቡን እስከሚመታ አጠንክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጦለታል፡፡

የአንድነት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ አቶ አስራት ጣሴ እንደተናገሩት ‹‹እንድንገባ የተደረገው አስበውበት ከሆነ ጥሩ ነው፤ ወደፊትም እንዲፈቱ መጠየቃችንና ከጎናቸው መሆናችንን አጠናክረን እንቀጥላለን፡፡ አሁን ግን እንድንገባ የተደረገው በድንገት ነው ወይስ ታሶቦበት? የሚለውን ለመመለስ በተከታታይ በመጠየቅ ማረጋገጥ ይኖርብናል››  ብለዋል፡፡

sorce ;  http://www.andinet.org/?p=11612

የወደፊቱ፡ የዓለም ስጋትና የሀገራችን ሁኔታ፡(ማተቤ መለሰ ተሰማ)

ማተቤ መለሰ ተሰማ
የሰውን ልጅ ታሪክ ወደኋላ መለሥ ብለን ሥንመረምር፡ ከፍጡራን ሁሉ በተሻለ ሁኔታ ዓለምንና ተፈጥሮን አጣጥሞ በመግራት እየተጠቀመባት እንዳለ ለመረዳት አያዳግተንም፡፡ በዚያው ልክ ደግሞ አንዱ ሌላውን የበታች አድርጎ ለመግዛትና ለመበዝበዝ ሌላው ላለ መገዛትና ላለመበዝበዝ በሚደረጉ ፍልሚያዎች መነሻ ነት ለጥፋትም እያዘጋጃት መሆኑን እናያለን፡፡ በእነዚህ ትንቅንቆች ሂደት መጠነ ሰፊ የህይወትና የንብረት ውድመቶች የደረሱና እየደረሱም ያሉ ወደፊትም በዳይና ተበዳይ በዝባዢና ተበዝባዥ በአንድ ቃል አምባ ገነኖች፡ ከምድራችን እስካለተወገዱ ደረስ እንደማያቆሙ የታወቀ ነው።
ለሰው ልጅ ደመኛ ጠላት የሆኑት አምባገነንነት፣ የግልጥቅም አሳደጅነት፣ ተስፋፊነት ወ.ዘ.ተ. ጨርሰው ተወግደው የሁሉም ሰባዊ ፍጡር ሰላም ዲሞክራሴና ነጻነት በውል እሰካልተከበሩ ድረስ የጥፋቱ መጠንና አይነት ይለያይ እንጅ ጦርነት የማይቆም ቀጣይ  ሂደት ነው የሚሆነው። ከዚህ አንጻር ፈጣሪያችን በስልጣኑ ካወረዳቸው ማታት ባሻገርየእውቀት አድማሳችን የፈቀደለንን ያህል ርቀን የዓለምን እውነታ በአይነሕሌናችን ብንዳስስ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እስካሁን ድረስ እንዳለው ጊዜ ሰብዓዊ ፍጡር ለጦርነት አደጋ የተጋለጠበት ወቅት ከዚያ በፊት የለም፡፡ ለተከሰተው ሁሉ ጥፋት ደግሞ መነሻዎቹም ሆነ መድረሻዎቹ እኛው እራሳችን ሰዎች ነን፡ ከፍጥረታት ሁሉ መጥፊያውን የሚሰራ ቢኖር ሰው ብቻ ነው ይባል የለ።

አዎ! እንደ ጀርመኑ አዶልፍ ሂትለር፣ እንደ ኢጣሊያው ዶቸ ሞሶሌኒ፣ እንደ እስፔኑፍራንኮና፣ እንደ ፖርቱጋሉ ሳለዘር፣ እንደ ዩጋንዳው ኢዲያሚን ዳዳ፣ እንደ ማህከላዊ አፍሬካው ቦካሳ፣ እንደ ሰሜን ኮርያው ኪምኡል ሱንግ፣ እንደ ኢራቁ ሳዳም ኡሴን፣ እንደ ኮንጎው ሙቡቱ ሴሴሴኮ፣ እንደ ቻይናው ማኦ ሴቱንግ፣ እንደ ቱኒዚያው ዜን ቤናሊ፣ እንደ ግብጹ ሙባረክ፣ እንደ የመኑ አብደላ ሳላሀ፣ እንደ ሊቢያው ሙሀመድ ጋዳፊ፣ እንደ ኢራኑ ሙሀሙድ ነጃድ፣ እንደ ሶርያው አሳድ፣ እንደ ሱዳኑ አልበሽር፣ እንደ ዙባቤው ሙጋቤ፣ እንደ ኢትዮጵያው መለስ ዜናዊ ወ.ዘ.ተ. ባሉ አምባገነንና ሰግብግብ መሬዎች መነሻነት፣ አሁን ድረሥ በምድራችን ላይ በእኛ በሰዎች መካከል ከ14 ሺ ያላነሱ ጦርነቶች እንደተካሄዱ የታሪክ ምሁራን ይገምታሉ። ቀደም ያሉትን ትተን በቅርብ ታሪክ የመዘገባቸውን ጦርነቶች ብቻ ብናይ እንኳን የህይወትና የንብረት ጥፋት ከጊዜ ወደጊዜ እያደገ መምጣቱን እንረዳለን፡፡ ሻለቃ አባይነህ አበራ ካዝና በሚል እርዕስ አዘጋጅተው ለንባብ ባበቁት መጽሀፋቸው ያካተቱት ጥናታዌ  ዘገባ እንደሚያስረዳን፡

1ኛ/በ17ኛውክፍለዘመን በተካሄዱትጦርነቶች የ3ሚሊዮን ሕዝብ ህይወት ተቀስፏል።
2ኛ/ በ18ኛው ክፍለዘመን በተካሄዱት ጦርነቶች 5.5 ሚሊዮን ሰው አልቋል።
3ኛ/ በ19ኛው ክፍለዘመን፡ 16 ሚሊዮን ሕዝብ ህይወቱን አጥቷል።
4ኛ/ በ20ኛው ክፍለዘመን በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት 10 ሚሊዮን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት፡ ደግሞ 55 ሚሊዮን ሕዝብ አልቋል። ከላይ በተዘረዘሩት ጦርነቶች በድምሩ 89.5 ሚልዮን ህዝብ እንደቅጠል እረግፏል።
በሁለቱ የዓለማችን ታላላቅ ጦርነቶች ማለትም በ1ኛውና በ2ኛው የዓለም ጦርነቶች ከሞተው ሌላ 110 ሚሊዮን ሕዝብ አካለጎዶሎ ሆኗል። በገንዘብ በኩልም፡ የአንደኛው የዓለም ጦርነት ያስከተለው ኪሣራ ከ260 እስከ 360 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርሥ ሲገመት።
በሁለተኛው ደግሞ ከሦስት እስከ አራት ትሪሊዮን ዶላር የሚገመት ንብረት ወድሟል። እልቂቱ በ20ኛው ክፍለዘመን ጦርነት ብቻ ያከተመ አይደለም። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በምንኖርባት ዓለም ውሥጥ 150 ያህል ጦርነቶች ተካሂደዋል፡ በእነዚህ ጦርነቶች ከ10 ሚሊዮን በላይ ሰዎች አልቀዋል፡ በዚህ ስሌት የእኛዋ ሀገርም ከሱማሌ ወራሪ ከሻብያና ከወያኔ ጋር ባካሄደችው ጦርነት ያለቀውን ወገናችንን ታሳቢ ማድርግ እንችላለን። ለእነዚሁ ጦርነቶችና ለመሣሪያ እሽቅድምድም የሰው ልጅ 10 ትሪሊዮን ዶላር ወጭ አድርጓል። በጦርነት ሳቢያ ከሚደርሰው የሕይወት እልቂትና የንብረት ጥፋት ባሻገር በየጊዜው አይነቱና ጥራቱ እያደገ የሚሄደው የጦር መሣሪያ ጋጋታ ሌላው የወደፊቷ ዓለማችን አሣሣቢ ጉዳይ ነው።

የ17ኛው ክፍለዘመን ወደር የለሽ መሣሪያዎች ጠብመንጃና ሽጉጥ ነበሩ። በ18 እና 19ኛው ክፍለዘመን መድፍ በጦር ሜዳው አውድ የአንበሣ ድርሻውን ተረከበ። በ20ኛው ክፍለዘመን በተካሄዱት ሁለት የዓለም ጦርነትች ደግሞ ታንክና ጀት ተካፋይ ለመሆን በቁ። እንሆ! ዛሬ ደግሞ የኑክሌር መሣሪያዎች ጥፋት በዓለም ላይ ሲያንጃብብ ይታያል። ዛሬ በምድራችን ላይ ርሀብ እርዛት የተፈጥሮ አድጋ በሽታና ማይምነት አልተወገዱም። በልጽገዋል በሚባሉ ሀገሮችም ቢሆን የሰውልጅ በቴክኖሎጅ ድጋፍ ከተፈጥሮ ጋር የሚያደርገው ግብግብ ገና አላከተመም።

ሆኖም ግን በአምባገነንነት መንስኤ ለዕድገትና ለብልጽግና ከሚደረገው ትግል ይልቅ በጦር መሣሪያዎች ምርት እረገድ የሚደረገው እሽቅድምድም እየተጧጧፈ ይገኛል። በአለንበት ወቅት በታዳጊ ሀግሮች ብቻ አንድ ቢሊዮን ሕዝብ በችግር ይኖራል። 800 ሚሊዮን ጎልማሦች በማይምነት ቀንበር ታንቀው ይማቅቃሉ። 250 ሚሊዮን ሕፃናት የትምህርት ዕድል ተነፍገዋል። በሌላ በኩል በእያንዳንዱ ደቂቃ 3 ሚሊዮን ዶላር ለጦር መሣርያ እሽቅድምድም ይባክናል እንደ ሻለቃ አባይነህ ጥናት። መንበሩን ሲዩድን እስቶኮልም ያደረገና ሲፒ የተባለው የአለም ሰላም ምርምር ተቋም 19.
3.2012 በሰጠው መግለጫ ባለፉት 5 አመታት ጊዜ ውስጥ የጦር መሳሪያ ሽያጭ 24 በመቶ እንደጨመረ ሲያረጋግጥ፡ ግንባር ቀደም ሻጭ የሆኑ ሀገራት አሜሬካና እሩሲያ ሲሆኑ፡ ተከታዮች ጀርመን እንግሊዝና ፈረንሳይ ናቸው ካለ በሗላ በግዥው የተሰማሩት ደግሞ ከኢሲያ አህጉር ህንድ፣ ደቡብ ኮርያ፣ ቻይና እና ሲንጋፖር ሲሆኑ ከአፍሪካ አህጉርም ጥቂት የማይባሉ ሀገራት፡ በመሳሪያ ሸመታው እንደ ተሰማሩ ገልጿል፡፡ ከዚህ ውስጥ የእኛዋ ሀገር ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፍ ግንባር ቀደም መሆኗ የማይቀር ነው።

እንግዲህ የደቂቃውን ኪሣራ ወደ ሰአትና ቀን፣ ቀጥሎም ወደ ወራትና አመት አጠቃለን ብናሰላው፡ ምድራችን የምትገሰግሥበትን የጥፋት አዘቅት አሸጋግረን ለመመልከት አንቸገርም።
በአሁኑ ወቅት ለአንድ የጥፋት መሣሪያ ምርትና ግዥ የሚባክነው እልቆ፡ መሣፍርት የሌለው ገንዘብና የሰው ጉልበት፡ ለኢኮኖሚና የማህበራዊ ተቋሞች ግንባታ ቢውል ኖሮ፡ ጠቀሜታውን መገመት አያዳግትም፡ ለአብነት ታክል ለመጥቀስ ይለናል ሻለቃው፡

v ትራይዴንት በተባለው የአቶሚክ ባህር ሰርጓጅ መርከብ መግዣ ፋንታ ለ2 ሚሊዮን ሰዎች፡ የሚሆኑ የመኖሪያ ቤቶች።
v ቶርናዶ በተባለው አንድ አውሮፕላን ፋንታ 5 ሆስፒታሎች።
v ሊኦፓርድ በተባለው ታንክ ፋንታ 36 በአለ 3 ክፍል አፓርትመንቶች።
v በሰለጠነው ዓለም፡ ለአንድ ሻለቃ ጦር መለማመጃ፡ በሚመደበው ወጭ ፋንታ፡ 28መዋለ ሕፃናት ለመገንባት ይቻል ነበር።

እጅግ የሚገርመው፡ ነገር ደግሞ በጦር መሣሪያው ሽቅድምድም ውስጥ ሕዝባቸው በጠኔ እየረገፈ ያለው ታዳጊ ሀገሮችም ተሣታፊዎች መሆናቸው ነው። ከላይ ለመግለጽ እንደሞከርሁት የእኛዋን ሀገር ጨምሮ እንደታዳጊ ከተቆጠረች ማለት ነው፡ በእኔ እምነት ግን ቁልቁል የምታድግ ቢባል ነው የምስማማው። ከ1960-2012 ድረስ በአለው ጊዜ የታዳጊ ሐገሮች ብሔራዊ የሀገር ውሥጥ ምርት በአማካይ በሶሥት እጅ ሲያድግ የጦር በጀታቸው በሰባት እጅ ያህል ክፍ ብሏል። በዚህ የታዳጊ ሀገሮች የመከላከያ በጀት ከመላው ዓለም የጦር ወጭ ውሥጥ አንድ አራተኛውን እጅ ይዟል።

v እነዚሁ ታዳጊ ሀገሮች ለጦር እሽቅድምድም፡ በሚመድቡት ወጭ፡ እያንዳንዳቸው 120 ሺ ኪሎዋት ሃይል ያላቸው 300 በእንፋሎት የሚሰሩ፡ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ጣቢያዎ ችን።
v በአመት አንድ ሚሊዮን፡ ቶን ያህል ነዳጅ ዘይት፡ ለማምረት የሚችሉ 300 የነዳጅ ዘይት ማጣሪያ፡ ፋብሪካዎችን።
v አንድሺ የመሬት ማዳበሪያ ኬሚካል፡ ፋብሪካዎችን፣
v 600 የስኳር ፋብሪካዎችን ለማቋቋም ይችሉ ነበር። ወደኛ ሀገር ሰንመጣ ደግሞ ለጦር መሳሬያ ግዢ ከሚውለው በተጨማሪ ወያኔ እየዘረፈ በውጭ ሀገራት ባንኮች ያሸገው ሲታሰብ የእትዬለሌ ነው። 

በአጠቃላይ በአሁኑ ወቅትያለው የዓለም የሕዝብ ሥጋት በመንግሥታት ወታደራዊ በጀት እድገት፣ በመሣሪያ ክምችትና በጠረፍ ጦርነት ላይ ብቻ የተመረኮዘ አይደለም እንደ ላይኛው። ይልቁንም
የባሰው ደግሞ የኑክሌር መሣሪያዎች ይዞታ እያደር መስፋፋት፡ እጅግ በጣም አሣሣቢ ጉዳይ ሆኗል።
በአለንበት ዘመን አንድ የኑክሌር ፈንጅን ዒላማው ላይ ለማሣርፍ፡ ተውንጫፊ ሚሣይሎችን፡ ወይንም ስትራትጂካዊ ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖችን፡ የማምረቱ አስፈላጊነት፡ በጥያቄ ምልክት ውሥጥ የገባ ይመስላል። የዚህም መንሥኤው በኑክሌር መሣሪያዎች ምርት እርገድ የተደረገው ለውጥ፡ የአንድን የኑክሌር ፈንጅ መጠን እያደር ለማሣነሥ፡ መቻሉ ነው። ለአያያዝ በጣም ቀላል የሆኑ ነገር ግን ከፍተኛ የፍንዳታ ሃይል ያላቸው የኑክሌር ፈንጂዎች ከተመረቱ አመታት ተቆጥረዋል። እነዚህን ቀላል የኑክሌር ፈንጂዎች በመድፍ በመተኮስ ተፈላጊውን ጉዳት ማድረሥ ይቻላል። የዘመኑ ቴክኖለጂ፡ ከዚህም በቀለለ ዘዴ የሚተኮሱ የኑክሌር ፈንጂዎችንም አምርቷል። ለምሣሌ የአሜሬካ ወታደር የታጠቃቸው ኤኮ እና ዴልታ የተሰኙትን የኑክሌር ፈንጂዎች፡ በቀላል ተሽከርካሪ ወይንም በሰው ጀርባ፡ ከአንድ ቦታ ወደሌላ ማንቀሣቀሥና በቀጥታ በዒላማቸው ላይ
ማጥመድ ይቻላል።
ምንም እንኳን ከእነዚህ መሣሪያዎች ውሥጥ በፍንዳታ ወቅት የሚፈተለከውን፡ ሬዲዮ አክቲቭ፡ መርዛማ አየርን በቀላሉ ለመጠቆም ቢቻልም፡ ከፍንዳታ በፊት ግን የኑክሌር መሣሪያዎቹ፡ የተጠመዱበትን ሥፍራ፡ በዘመናዊዎቹ ሳተላይቶች እንኳን ለማግኘት አልተቻለም። ይህም ኑክሌርን የታጠቁ መንግስታት በማነኛውም ወቅትና ቦታ ፈንጂዎቹን ጥቅም ላይ እንዲያውሉ ያስችላቸዋል።
በአሁኑ ወቅት፡ የኑክሌር ቦምብ ሥራ የአደባባይ ሚስጢር እየሆነ የመጣ ይመሰላል።ምክናያቱም አንድን የኑክሌር ቦምብ ለመስራት፡ ተፈላጊውን ቀመርና ንድፉንም ከመፃፍት ማግኘት የሚቻልበት ሁኔታ መፈጠሩ ነው። በኑክሌር ምረት ረገድ ከባዱ ችግር፡ ዩራኒየም የተባለውን ማዕድን ማግኘቱ ነው። ማዕድኑ ቢገኝም ተፈላጊውን ንጥረ ነገር በጥራት ለማውጣት የረቀቀ ቴክኖሎጂና ከፍተኛ የማምረቻ ተቋም ያስፈልጋል። ይህም ሆኖ ግን መሣሪያው፡ በግለስቦችም ሆነ በመንግሥታት እጂ ከመግባት አላገደውም። በሃብት በበለጸጉ ሀገራት በዩራኒየም ፋብሪካዎች ሥርቆት እየተጧጧፈ ነው።

በአለፉት 20 አመታት ውሥጥ አፖሎ፡ ከተባለው የኑክሌር መሣሪያዎች፡ ማምረቻ፡ ኮርፖሬሽን 342 ኪሎግራም፡ ምርጥ ዩራኒይም መሰረቁ ተዘግቧል። ይህ መጠን ብቻውን በ2ኛው የዓለም ጦርነት፡ መገባደጃ ሂሮሽማ ላይ የተጣለውን ቦምብ አይነት በቁጥር 38 ማምረት ያስችላል። በኑክሌር መሣሪያዎች ምርት ረገድ፡ ሌላው አሳሳቢ ወቅት እየተቃረበ ይመስላል። ምንም እንኳን እስካሁን ከፋብሪካ ወጥተው የጠፉት የኑክሌር ንጥረነገሮች፡ ለክፋት ከዎሉ ከ 15 ጊዜ በላይ፡ ምድራችንን ለማውደም ቢችሉም፣ ጠበብቱ ሌላ ረቂቅ ዘዴ ከመፈለግ አልቦዘኑም። የዩራኒየም ማዕድን በብዛት አለመገኘት፡ ብቻ ሣይሆን ለአንድ ፈንጅ የሚውለው፡ ክብደት ለመሣሪያው አጠቃቅም፡ አመች አለመሆኑም ጠበብቱን፡ ያሳሰባቸው ይመስላል። ስለዚህም ነው፡ ሊቃውንቱ ለኑክሌር መሣሪያዎች ምርት የሚበጂ ሌላ ንጥረ ነገር፡ ፍለጋ ጉድ፣ ጉድ የሚሉት። ሳይንቲስቶች የኑክሌር፡ መሣሪያዎችን፡ አይዞቶፕስ፣ ኦፍ፣ ትራንስራንየም፣ አሜሪሲየምና፣ ካሊፎርንየም፡ ከተባሉት ንጥረ ነገሮች ማምረት እንደሚቻል፡ አረጋግጠዋል። ከእነዚህ ንጥረ ነገሮች፡ የሚመረቱት፡ የኑክሌር መሣሪያዎች  ክብደታቸው፡ በግራም የሚመጠን በመሆኑ እንደ ብዕር ኪስ ውስጥም ይሽወጣሉ፡ ተብሎ ተገምቷል። እነዚሁ የመጭው ዘመን የኑክሌር፡ መሣርያዎች በመጠናቸው ጥቃቅን ይሁኑ እንጂ የጥፋት ሀይላቸው ግን ከግዙፎቹ፡ የዩራኒየም ፈንጅዎች የሚያንሱ አይሆኑም።
በአሁኑ ወቅት ከ5 በላይ ሀገሮች፡ የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት እንደሆኑ በይፋ ይታውቃል። የአሜሪካን የህዋው ጦርነት ፕሮግራም፡ የሚሣካ ከሆነ ደግሞ የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት ሀገሮች ቁጥር በግሃድ ከ15 እስከ 20 እንደሚያሻቅብ፡ ይገመታል። የዓለም ህዝብ ሥጋት ግን በእነዚህ ሀገሮች፡ ቁጥር መጨመር ላይ ሣይሆን በኑክሌር መሣሪያ ባለቤትነት፡ ዝርዝር ውስጥ የግለሰቦች፣ የቡድኖች፣ ወይንም፡ የዓለም አቀፍ ውንብድና ድርጂቶች፡ ስም መታከሉ አይቀርም የሚል ነው። በተለይ የማፍያ ድርጂቶች፣ የኑክሌርን የጥበብ ውጤት በእጅ ለማሥገባት፡ የሚያመነቱ አይደሉም ያከሆነ እንግዴህ በመጭው ዘመን የኑክሌር መሣሪያ ጠቀሜታ ዛቻ በሀገሮችና መንግስታት፡ መካከል ብቻ ሣይሆን፡ በግለሰቦችና በቡድኖችም መካከል፡ ሊከናወን ነው። ወደፊት አንዱ የከፋው፡ ሚሊዮን ህዝብ የሚኖርበትን ከተማ በአንዲት ቀን ጀንበር አጥፍቷት መዋሉ ነው። በአንድ ወቅት፡ ታዋቂው ሣይንቲስት፡ አልቭርት አንስታይን በ3ኛው የዓለም ጦርነት ስለሚካፈሉ መሣሪያዎች ተጠይቆ በሰጠው ምላሽ፣ በ3ኛው የዓለም ጦርነት፡ ተካፋይ ሥለሚሆኑት፡ መሣሪያዎች፡ የማውቀው ነገር የለም። በ4ኛው የዓለም ጦርነት ግን፡ የሰው ልጅ የሚጠቀምበት፡ መሣሪያ፡ ቀስት እንደሚሆን፡ እርግጠኛ ነኝ በማለት ተንብዮ ነበር። የአንስታይል፡ አባባል ሁለት እውነታን ታሳቢ ያደረገ ይመስለኛል። እነሱም በአንድ በኩል፡ የ3ኛው ዓለም ጦርነት፡ ከተነሣ አሁን ያለው የሰው ልጅ፡ በሙሉ፡ ከነሥልጣኔው ፡ ተድምስሶ፡ ምድር ባዶዋን፡ እንደምትቀርና በታምር፡ የሚተርፍ የሰው ዘር ቢገኝም፡ እንኳን፡ በአካልም ሆነ፣ በአእምሮ፡ የደቀቀ፣ ከስልጣኔ፣ የራቀና፡የጦር መሳሪያ ማምረት
የማይችል፡ እንደሚሆን፡ የሚያስገነዝብ ሲሆን። በሌላ በኩል ደግሞ፡ ለዓለም ሠላም ፡የሚደረገው ጥረት ሰምሮ ከምድራችን ላይ፡አምባገነን መሪ በጠቅላላው ተደመስሶ፡እውነተኛ፡ ዲሞክራሲ፡ ሰፍኖ ጥልና ክርክር፡ ጠፍቶ፡ የሰውልጅ፡ በመፈቃቀር፣ በመከባበር፣ በመደጋገፍ፡ ለብዙ ዘመናት፡ ከመኖር የተነሳ የጦር መሣሪያ፡ የሚባል ነገር በመጥፋቱ፡ በአጋጣሚ ጥል ቢከሰትና፡የ4ኛው የዓለም፡ ጦርነት ቢነሳ፡እንኳን፡ በቀሥት እስከመዋጋት፡ እንደሚደርሥ ነው፡ ትንቢታዊ መልሱን የሠጠው፡ ብዬ እገምታለሁ። ወደ እኛዋና፡ መከረኛዋ ሐገር፡ ወደ ኢትዮጰያ፡ ስንመጣ፡ በሁሉም ዘርፍ፡ እንደካሮት ቁልቁል፡ በማደጉና በባለ ስልጣናቱ፡ ብልግና እረገድ፡ በአለም ከሚገኙ አምባገነን መንግስታት፡ ሁሉ፡ በከፋ ብቻ ሳይሆን፡ በሚዘገንን ሁኔታ፡ ግንባር ቀደሙን መድረክ፡ይዛው፡ እናገኛታለን። የህዝብን፡ ሰላምና ዲሞክራሴ መብት፡ መረገጥን፣ የፍትህ፣ እኩልነትና፣ ነጻነት፡ እነዲሁም መልካም አስተዳድር፡ ወ.ዘ.ተ. ሞቶ መቀበርን እንዳለ፡ ትተን፡ በገንዘብ በኩል ያለውን፡ አይን ያወጣ፡ ዘረፋና ገፈፋ፡ በተመለከተ፡ በማስረጃ፡ የተደገፈውን፡ አንድ ነጥብ ብቻ፡ ለአብነት ብናነሳ። ግሎባል ፋይናንሻል፡ ኢንቴግሪት በመባል፡ የሚታወቀውና፡ በዓለም የገንዘብ ፍሰትን፡ የሚቆጣጠረው፡ ዓለም አቀፍ ተቋም፡ ዋና ዳሬክተር፡ የሆኑት፡ ሎሜል፡ ቤልካል፡ የተባሉት ሰው፡ በአውሮፓ አቆጣጥረ 27.12.11 በእኛ አቆጣጥር ደገሞ በ17.4. 2004 ዓ.ም ፡ ከአሜሬካን፡ ሬዲዮ ጋር፡ ባደረጉት፡ ቃለ ምልልስ፡ የተናገሩት፡ ያረጋገጠልን፡ እውነት፡ በአፍሪካ፡ በብድርም ሆነ በእርዳታ፡ ወደ እየ ሀገራቸው፡ ከውጭ ከሚገባው፡ ገንዘብ 2 እጥፍ የበለጠ፡ ባለስልጣናቱ፡ ወደ ውጭ ሀገር፡ ያስኮበልሉታል፡ በማለት። በተለይ፡ የኢትዮጵያው፡ መንግስት፡ደግሞ ከምህራቡ ዓለም፡ በብድርም ሆነ በእርዳታ፡ከሚያገኜው፡ ገቢው፡ ከ3 እጥፍ የሚበልጠውን፡ ገንዘብ የሀገሪቱ፡ ባለስልጣናት ወደውጭ፡ በመላክ ላይ ናቸው። በትንሹ ለመጠቀሰም፡ በአጭር ጊዜ ውስጥ፡ከ 12 ቢሊዮን ዶላር በላይ ከሀገር ወጥቷል፡ ሲሉ በአገራሞትና፡ በአዘኔታ ገልጸውታል። ያሳያችሁ እንግዲህ፡ የኢትዮጵያ፡ ህዝብ ይልሰውና ይቀምሰው፡ በማጣቱ፣ ሕጻናት እና አረጋወያን፡ በርሀብ እንደቅጠል፡ በሚረገፉበት፣ አቅም ያለው ለስደት፡ ከሀገሩ እየጎረፈ፡ በመውጣት፡ በበርሀ፣ የአውሬ በእውቅያኖስ፡ የአሳነባሪ፡ ቀለብ ፡እየሆነ ባለበት፡ ሴት እህቶቻችን በአረብ ሀገራት እየተሰቃዩና እያለቁ ባለበት፡ ዛሬ የዚህ ወሮበላ ስርአት መሪዎች፡ ከ12 ቢሊዮን ዶላር፡ በላይ ከሀገር በማስኮብለል፡ የውጭ ሀገራት ባንኮችን፡ በማጨናነቅ ላይ ናቸው። ይህ ገንዘብ፡ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ ቢውል፡ የስንት ወገናችንን ህይወት፡ ከሞት ባተረፈ፣የስንት ወገናችንን፡ ኖሮ ባደላደለ ነበር። እነዚህ አረመኔዎች የቻሉትን በመዝረፍ፡ ከሀገር ካስወጡ በሗላ፡ የሚተርፍ ከተገኘ ደግሞ፡ የሚውለው፡ ለሀገር ልማት፣ ለትምህርትና ለጤና ወ.ዘ.ተ. ሳይሆን ፡ ለስልጣን መደላድል፡ ጠባቂው፡ ለመከላከያ፣ ለፖሊስና ደህንነት፡ ነው። ለምሳሌ 12.06. 2012 ለፓርላማው የቀረበው፡ የ2005 ዓ.ም. የበጀት አመት የገንዘብ አመዳድብን፡ ለአብነት ወስደን፡ ብናይ፡

1. ለትምህርት፣
2. ለጤና፣
3. ለግብርና ልማት፣
4. ለኢንዱስትሬና ከተማ፡ልማት፡ ድምር፡ 2 ቢሊዮን የማይሞላ ገነዘብ ሲመደብ። ለመከላከያና፡ ደሕንነት፡ ለፓሊስ ወ.ዘ.ተ ለአፋኝ ተቋሞች የተመደበው ግን 10.ቢሊዮን 112 ሚሊዮን ብር ነው። ያሳያችሁ ወገን ለ4 ታላላቅና ዋና ዋና ለሚባሉ ተቋማት 2 ቢሊዮን ያልሞላ ገንዘብ ሲመደብ ለ1 የጥፋት ተቋም ደግሞ 10. ቢሊዮን 112 ሚሊዮን ብር ነው የተበጀተው፡፡ ይህ እንግዴህ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ፡ የሚፈጸምበትን የግፍ ግፍ በቀላሉ የሚያሳየን ይመስለኛል። ይህብቻ አይደለም፡ ወያኔ ሀገራችነን ወደብ አልባ አድርጎ፡ ሲያበቃ ለጅቡቲ የወደብ ኪራይ፡ በቀን 3 ሚሊዩን ዶላር ይከፍላል፡ ጅቡቲ በዚህ አታቆምም በእየጊዜው ትጨምራለች ባለፈው አመት በአንድጊዜ 25 በመቶ ጨምራለችና በዚህ ትረጋለች ብለን ብናሰብ እንኳን ለወደብ ኪራይ በወር 90 ሚሊዮን ዶላር ይወጣል ማለት ነው፡ ይህ በአመት ሲሰላ 1.08 ቢሊዮን ዶላር ይሆናል። የኢትዮጵያ ህዝብ ግን በቀን አንድ ዳቦ አጥቶ፡ በእራብ እየርገፈ ነው። ወያኔ ሀገራችነን ወደብ አልባ አድርጎ፡ በሌሎች ወደቦች መጠቀም እችላለሁ የሚለውን ቅዠት ስናየው ደግሞ የእብዶች ጭዋታ አይነት ነው። ምክናያቱም ከሌሎች ሀገራት ወደብ በነጻ ሊገኝ ካለመቻሉም በላይ። በትራንሰፖርት ረገድ የሚወጣውን ገንዘብ ግምት ውስጥ ያላስገባ ነውና ነው፡የወያኔ ስሌት። ለምሳሌ መንግስት ተብዬው፡ እጠቀምባቸዋለሁ የሚላችውን ወደቦች እርቀት በኪሎሜትር እንደሚከተለው እንይ።

1. ከአዲስ አበባ፡ እስከ ኬንያ ሞብአሳ ድርስ 1804 ኪሎ ሜትር፡
2. ከአዲስ አበባ፡ እስከ ፖርት ሱዳን ድርስ 1696 ኪሎ ሜትር፡
3. ከአዲስ አበባ፡ እስከ ፖርት ሞቃድሾ ድርስ 1520 ኪሎ ሜትር፡
4. ከአዲስ አበባ፡ እስከ ፖርት በርበራ ድርስ 943 ኪሎ ሜትር፡
5. ከአዲስ አበባ፡ እስከ ፖርት ጅቡቲ ድርስ 910 ኪሎ ሜትር፡ ሲሆኑ ከአዲስአበባ አሰብ ድርስ ግን 624 ኪሎ ሜትር ብቻ ነው እርቀቱ። እንግዴህ ወያኔ አሰብን ለኤርትራ ባይሰጥ ኖሮ ከወደብ ኪራይ ነጻ ከመሆናችንም በላይ የጊዜና የሰው ጉልበት ብክነትን መከላከል ብቻ ሳይሆን ለነደጅ የሚወጣውን፡ ገንዘብ በመቆጠቡ እረገድም ቀላል የሚባል አልነበረም። በአንድ ወቅት ነፍሱን አይማረውና አቶ መለስ ዜናዌ፡ ለኢትዮጵያ ወደብ እንደማያስፈልጋት ሲገልጽ በንጽጽር የጠቀሳቸው ያለወደብ
የሚኖሩ ሀገራት፡ ከዚህ የሚከተሉት ነበሩ።

1. 10,500,000 ህዝብ ያላትን ቼክ ሪፑፕሊክን፡
2. 10,000,000 ህዝብ ያላትን ሀንጋሪ
3. 15,263,417 ህዝብ ያላትን ማላዊን
4. 2,670,966 ህዝብ ያላትን ሞንጎሊያን
5. 9,997,614 ህዝብ ያላትን ሩዋንዳን
6. 7,344,847 ህዝብ ያላትን ሰርቢያን
7. 1,184,936 ህዝብ ያላትን ስዊዘር ላንድን ወ.ዘ.ተ. ነበር በምሳሌነት ያስቀመጣቸው ያሳያችሁ ወገኖቼ በ90 ሚሊዮን የሚገመተውን፡ የኢትዮጵያን ህዝብ ያወዳደረው 20 ሚሊዮን እንኳን የማይሞላ ህዝብ ካላቸው ሀገራት ጋር ነው። ለዚያውም እነዚህ ከላይ የተጠቀሱ ሃአገራት ከጎረቤት ሀገር ተኮናትረው
በሚጠቀሙበት ወደብ የሚከፍሉት ገንዘብ ተመጣጣኝ ከመሆኑም በላይ እርቀቱም በጣም እረጅም የተባለው ከ2 እስከ3 መቶ ኪሎ ሜትር ብቻነው። እዚህ ላይ እንግዴህ እኔን እንደሚገባኝ በአቶ መለስ እምነት የኢትዮጰያ ህዝብ ማለት፡ የትግራይን ህዝብ ብቻ ነው ማለት ነው። ምክናያቱም ከላይ ከተዘረዘሩ ሃገራት የህዝብ ቁጥር በታች ያለው የትግራይ ህዝብ ከመሆኑም በላይ እሱም እንኳንም ካንተ ተወለድሁ ያለው የኢትዮጵያን ህዝብ ሳይሆን የትግራይን ሕዝብ ነበርና ነው።
ለማጠቃለል
ጠቅለል ለማድረግ ያህል ከላይ እያየነው የመጣነው በዓለማችን ላይ እስካሁን የደረሰውን የሰውና የንብረት ውድመትና ለወደፊትም ዓለም እየገሰገሰችበት ያለውን የጥፋት መንገድ እንዲሁም የሃገራችንን ሁኔታም ነው። የዓለምን ስጋት ከዓለም ህብረተስብ ጋር የምንጋራው ጉዳይ ስለሆነ አጠቃለይ ግንዛቤ ከጨበጥንበት በቂ ስለሚሆን እንተወውና ወደሀገራችን እናተኩር።
በበኩሌ ዛሪ ኢትዮጵያ ከመቸውም ጊዜ በበለጠ ከድጡ ወደማጡ እያመራች ይመስለኛል፡ ወደብ አልባ ያደረጋት፣ ለዘመናት በደሙ ፍሳሽና ባጥንቱ ክስካሽ ታፍራና ተከብራ እንድትኖር ያደረጋትን የመከላከያ ሰራዊቷን በመበተን ሰራዊት አልባ ያደረጋት፣በሀገሪቷ ላይ ተፈጥሮም ሆነ ሰው ስራሽ፡ ችግሮች ቢከሰቱ ለተወሰነ አመት ለመላው ህዝባችን ልብስና ቀለብ እንዲሆን ታስቦ ከምኒልክ ጀምሮ በጠቅላይ ግምጃቤት ሲጠራቀም የኖረውን፡ ወርቅ፣ አልማዝ፣ እንቁና ልዩ ልዩ ማህድናትና የከበሩ ድንጋዮችን ወደ አልታወቀ ቦታ ያስጋዘው፣ ዙሪያዋን እንደዳቦ እየቆረሰ ለጎረቤት ሃገራት ሲያድላት
የኖረው፣ እንደ ጭድና ጭቃ ተዋህዶ የኖረውን ህዝብ በዘርና በሀይማኖት ከፋፍሎ ሲያፋጀው የኖረው፣ በአማራ፣ በአኝዋክ፣ በሱማሌ፣ በሲዳማ፣ በኦሮሞ ወ.ዘ.ተ. ወገናችን ላይ ለ21 አመት የዘር ማጥፋት ዘመቻ ያካሄደው፡ በኢንቨስትመንት ስም ነዋሬውን አስገድዶ ከቀየው በማፈናቀል መሪቱን ለባዳን በማደል ህዝባችንንና ሀገራችንን በእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ስር የጣለው፣ በሙስሊሙ ማህበረሰብ እምነት ጣልቃ በመግባት ህዝብን የሚገድለውና የሚያስረው፣ አድባራትና ገዳማትን ያስቃጠለው፣ ያስፈረሰው፣ ታቦታትና ነዋየ ቅድሳትን ያዘረፈው፣ የእሱ ደጋፊዎች በቁንጣን ሲጨነቁ ሌላውን ህዝብ በእራብ እንዲረግፍ ያደረገው፡ ተተኪው ትውልድ በአካልም በአምሮም የወደቀ እንዲሆን በገዳይ የትምህርት ፖሊሲው ያሸመደመደውና በጫትና በአሽሽ እነዲደነዝዝ ያደረገው፣እረ ስንቱ ተቆጥሮና ተዘርዝሮ ያልቃል በአጠቃላይ ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር ከዓለም ካርታ እንድትፋቅና እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ በማለት አፍ ሞልቶ ደረት ነፍቶ የሚናገር ዜጋ ጨርሶ እንዳይኖር ለ21 አመት ሌት እንቅልፍ ቀን እረፍት በማጣት ሲሰራ የኖረው ከሃዲው፣ ባንዳው፣ ነፍሰ ገዳዩና የጥፋት መልዕክተኛው መለስ ዜናዊ ፈጣሪ ነፍሱን ለገሃነመእሳት ይዳርጋትና ሲሞት፡ ትናንትም ለመለስ ባሽከርነት ሲያገለግል የነበረው ሃይለማርያም ደሳለኝ ያለምንም ወሳኝነት ሚና ስሙን ይዞ እንዲቀመጥ በማድረግ በጀርባ 4 የህዋሃት ጉምቱ ጉምቱ ሰዎች ማለትም ስዩም መስፍን፣ ብርሃኔ ገ.ክርስቶስ፣ ጌታቸው አሰፋና ሳሞራ ዩኑስ የመንግስትነቱን ስልጣን ተቆጣጥረውታል።

ለዚህም ነው ሃገራችን ከድጡ ወደማጡ እየሄደች ነው ያልሁት፡ አንድ አምባገነን፣ አንድ ዘራፊና ገፋፊ አንድ ጨካኝ አረመኔ ቢሞት 4 ምናልባትም ከእሱ ቢከፉ እንጅ የማይሻሉ ተተክተዋልና ነው፡፡ መፍትሄው አምርሮ በመታገል የወያኔን ስራት ማስወገድ እንጅ የመለስ ሞትና የሃይለማርያም ተተካ መባል የሚያመጣው ለውጥ የለም። ጠቅላይ ሚኒስተርም ሆነ ምክትል ተብለው የተቀመጡ ሰዎች ከመናገራቸው በቀር ለብሶ ከተቀመጠ የወግ ዕቃ የሚለዩበት መንም ነገር የለም። ትናንትም ለምን ማለትን ሰለማያውቁና እንደሰው የህሌና እና የመንፈስ ጉልበቶቻቸው ተጋግዘዉ ያዘዟቸውን ሳይሆን እንደቴፕ ካሴት በመለስ የተሞሉትን የሚናገሩ፣ የሚሰሩ በመሆናቸው ነው ለነበሩበት ቦታ የበቁት ዛሪም አዲስ ወኔና በራስ መተማመን የሚባል ነገር ድንገት ስለማይመጣ በእነ ስዩም መስፍን እየተዘወሩና እየተሞሉ በበቀቀን እነታቸው ይቀጥላሉ።

በበኩሌ በዚህ ከይሲ ሰው ሞት ስደሰት አሟሟቱ ግን አናዶኛል፡ ምክናያቱም መለስ መሞት የነበረበት እንደተግባር አምሳያወቹ ማለትም እንደ ናፖሊዮን በእስር ማቅቆ፣ እንደ ቄሳር ኔሮ በጩቤ ተወግቶ፣ እንደ ሂትለር በገዛ ሽጉጡ ተመትቶ፣ እንደ ሞሶለኒ እንደ እብድ ውሻ በዱላ ተደብድቦና ተዘቅዝቆ ተሰቅሎ፣ እንደ ሳዳም ኡሴን የሰራውን ግፍ ሁሉ ለምን እንደፈጸመው ከተናዘዘ በሗላ ተሰቅሎ፡ እንደ ጋዳፊ በጥይት ጭንቅላቱን ተበርቅሶ፡ መሞትና በመጨረሻም እንደ ጆሴፍ ስታሊን መቀበሪያ እንኳን አጥቶ በውርደት ነበር ማለፍ የነበረበት። አሁን ግን ባሳረፈበት የግፍ አገዛዝ ለ21 አመት ሲያለቅስ የኖረው ህዝብ፡ በካድሬ ተገድዶ ዛሬም እንዲያለቅስ ከመደረጉም በላይ ጨርቅ እያለ ያጣጣለዉ የኢትዮጵያ ባንዲራ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ተደርጎ፡ አምርሮ ይጠላትና ለጥፋቷም አጠንክሮ ሲስራባት የኖራትን ሀገር አፈር በክብር ቀምሷል። መለስ በህይወት እያለ ኢትዮጵያውያንን በጥይት በማስጨፈጨፍ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲፈጽም ኖሮ ሲሞት ደግሞ ህዝብ ተገድዶ እንዲያለቅስ በመደረጉ በሕይወት ያሉ ባለስለጣኖቹ የአእምሮ ጀኖሳይድ እንደፈጸሙና በህግ ፊትም ከፍተኛ ወንጀል እንደሆነ ነሀሴ ወር 2012 መጨረሻ አካባቢ የስነ ልቦና ተመራማሪዋ ዶክተር አበባ ፈቃደ ከአንድ ሪዲዮ ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ አስረግጠው ነግረውናልና ቀኑ ሲደርስ በህዝብ ላይ የአእምሮ ጆኖሳይድ ወንጀል የፈጸሙት የስርአቱ ካድሬዎች ይጠየቁበታል።
እዚያ ለመድረስ ግን ከዚህ በሗላ ከፍሲል በዘርና በሀይማኖት፡ ዝቅ ሲል በደርጀት እየተቧደን እንደ ሰናኦር ግንበኞች፡ በአመለካከት ተለያይተን፣ በሀሳብ ተራርቀን እንደ ዳይኖሰር እርስ በረስ መባለቱን በማቆም በአንድነት፣ ለአንድነት ተሰልፈን የወያኔን የጥፋት መልክተኛ ቡድን ሞት የውሻ ሞት የምናደርግበት ቀኑ ዛሬ ሰአቱም አሁን ነው።

ሞት ለወያኔ!!!!!
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!!!
ማተቤ መለሰ ተሰማ

Tuesday, September 25, 2012

jailed journalists, opposition leader property confiscated


The Africa report– The Ethiopian Federal High Court has ordered the property of a jailed Ethiopian journalist and opposition party leader to be confiscated.
The decision to confiscate Eskinder Nega’s property, according to the Ethiopian Ministry of Justice, comes after a request made by federal prosecutors.
However, the courts ordered that a villa house registered under Nega’s name and another residential house, inherited from his parents, as well as an automobile registered under his wife’s name, not to be sold or transferred to a third party.
Nega is currently serving 18 years imprisonment on terrorism charges.
In May 2012, Eskinder was awarded the prestigious Pen American’s Freedom to write annual prize for his work.
The courts also ordered that opposition leader, Andulem Arage’s car, which was believed to be his, but registered under his wife’s name, not be sold or transferred to a third body.
Arage is serving life imprisonment under the same terrorism charges.
The federal court also ordered the property of another journalist, Abebe Gelaw’s property, a stand and a residential villa in Addis Ababa not to be sold or transferred to a third body.
Gelaw, a United States resident, was sentenced to 15 years imprisonment in absentia. His residential house is said to be registered under his wife’s name.
In July 2012, Ethiopian courts sentenced 20 journalists and opposition politicians between eight years to life imprisonment.

ኢህአዴግና የተዳፈነው ፍም (ደረጀ ሀብተወልድ-ሆላንድ)


የአቶ መለስን ሞት ተከትሎ በኢህአዴግ ውስጥ የሥልጣን ሽኩቻ እና ሊፈነዳ የደረሰ ቂም እንዳለ በስፋት ይወራል። እርግጥ ነው፤ ባለፉት ዓመታት በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች በተለይም በህወሀት እና በብአዴን መካከል ተዳፍነው የቆዩት የቂም እሳቶች በገሀድ የሚነድዱበት ጊዜ ላይ የደረስን ይመስላል።ስፍር ቁጥር ከሌላቸው  የነ አቶ በረከት እና የህወሀቶች ቁርሾዎች መካከል  ለዛሬ አንዱን እንመልከት።
በህወሀት ውስጥ በነ ስዬ እና በነ መለስ መካከል የተፈጠረው ክፍፍል በአቶ መለስ ቡድን አሸናፊነት በተጠናቀቀ ማግስት በክፍፍሉ ወቅት ለአቶ መለስ ታማኝነታቸውን ያስመሰከሩት ብአዴናውያን ፤ከአለቃቸው- ቱባ ቱባውን ስልጣን “ጀባ” መባላቸው ይታወሳል። ኢትኦጵ መፅሔት በወቅቱ የቡሔን በዓል  አስታክኮ በፊት ገፁ ላይ ያወጣው ካርቱን እስካሁን ትዝ ይለኛል።
አቶ መለስ በብአዴኖች ተከበው መሀል ላይ ቁጭ ብለዋል። አዲሱ ለገሰ ፦”ሆያሆዬ “እያሉ ያወራርዳሉ። እነ በረከት “ሆ!” እያሉ ተሰጥኦውን ይመልሳሉ።መለስ እጃቸውን የስልጣን ሙልሙል ወደያዘው ጆንያ እየሰደዱ ሹመት የተፃፈበትን ሙልሙል  ያድሏቸዋል።
አዎ! ያኔ ሥልጣን እንደ ሙሉሙል ዳቦ ለብአዴኖች ታደለ፦
አቶ አዲሱ ለገሰ-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የገጠር ልማት ሚኒስትር፣ (በሥራቸው ወደ አምስት የሚጠጉ ሚኒስትር መሥሪያ ቤቶችን ይቆጣጠራሉ) አቶ ተፈራ ዋልዋ-የ አቅም ግንባታ ሚኒስትር ፣(በሥራቸው ወደ ስድስት የሚጠጉ የሚኒስቴርና ባለሥልጣን መስሪያ ቤቶችን ይቆጣጠራሉ) አቶ በረከት ስምዖን-  የማስታወቂያ ሚኒስትር፣ አቶ ከበደ ታደሰ-የጤና ጥበቃ ሚኒስትር፣ የቀድሞዋ ባለቤታቸው እና የአሁኗ የህንድ አምባሳደር  ወይዘሮ ገነት ዘውዴ-የትምህርት ሚኒስትር…..እየተባለ ሹመት በብአዴን ሰፈር በሽ በሽ ሆነ። ብአዴኖችም፤በዚያው ሰሞን  የአሸናፊዎች አሸናፊን ዋንጫ አንስቶ ከነበረው የጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጋር ደስታቸው ገጠመና፦ “እንደተመኛት አገኘናት” እያሉ ጨፈሩ፤ደነሱ።
በብአዴን ሰፈር ዕልልታው በቀለጠበት በዚያ ወቅት፤ በአንፃሩ በህወሀት አካባቢ ኩርፊያና እነሱ ራሳቸው እንደሚሉት፦ “መንገጫገጭ” በዝቶ ነበር።
በዚያው ሰሞን በተካሄደ አንድ የፓርላማ ስብሰባ ላይ ታዲያ፤ የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት፤ እንዲሁም የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት(ማለትም አዲስ ዘመን፣ኢትዮጵያን ሄራልድ፣ በሬሳ፣ አልዓለም..) ተጠሪነታቸው ለአዲሱ ማስታወቂያ ሚኒስትር እንዲሆን፤ በሌላ አገላለፅ አቶ በረከት እነዚህን ሚዲያዎች በቦርድ ሰብሳቢነት እንዲመሩ፤ የወቅቱ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሪት ነፃነት አስፋው ደግሞ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን በቦርድ ሰብሳቢነት እንዲመሩ የሚጠይቅ የሹመት ፕሮፖዛል በምክር ቤቱ የባህልና መገናኛ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ አማካይነት ለፓርላማው ይቀርባል። እንደተለመደው የኢህአዴግ አባላት  ሃሳቡን እየደገፉ፤ተቃዋሚዎች ደግሞ እየተቃወሙ ውይይቱ ቀጠለ….
…በመሀከል ግን አንድ ያልተጠበቀ ሀሳብ- ካልተጠበቁ ሰው ተሰነዘረ።የቤቱ አጠቃላይ ድባብ ከመቅፅበት ተለወጠ…አዎ! አንድ ከፍተኛ የኢህአዴግ ባለስልጣን እጃቸውን በማውጣት  በፕሮፖዛሉ ላይ ከፍ ያለ ተቃውሞ ማቅረባቸው፤ የውይይቱን መንፈስ ፈፅሞ ወዳልተጠበቀ መንገድ መራው።
ባለሥልጣኑ በቁጣ ድምጽ ተቃውማቸውን ቀጠሉ፦”….በፍፁም! በፍፁም! ተቀባይነት የሌለው ፕሮፖዛል ነው!አስፈፃሚው አካል በሚመራቸው መስሪያ ቤቶች  የቦርድ ሰብሳቢ ይሁን ማለት፤አፈናን ማጠናከርና ራሱ ከተጠያቂነት እንዲያመልጥ መንገድ ማመቻቸት ነው…”  ቁጣቸው እየጨመረ መጣ፦ “… ሰሞኑን የ ኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ሥራ አስኪያጅን ወይዘሪት ሰሎሜ ታደሰን አግኝቻታለሁ።አቶ በረከት የማስታወቂያ ሚኒስትር ሆኖ ከተሾመ በሁዋላ አሠራራቸው ነፃነት ማጣቱን ነው የነገረችኝ…”
“…አቶ በረከት ገና በሹመቱ ማግስት ነባሩን የማስታወቂያ ሚኒስቴር ህንፃ በመልቀቅ ቢሮውን ወደ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን 9ኛ ፎቅ አዛውሮታል።ከቅርብ ሆኜ ሁሉን ካልተቆጣጠርኩ ለማለትና ነፃነት ለማሳጣት ነው ይህን ያደረገው። እሱን ዝም ስንል ይባስ ብሎ አሁን ደግሞ በሥሩ የሚገኙ መስሪያ ቤቶችን በቦርድ ሰብሳቢነት ይምራ የሚል ኢ-ዲሞክራሲያዊ የሹመት ሰነድ ቀርቦልናል።ይህ ፈፅሞ ሊፀድቅ ቀርቶ ሊታሰብ የማይገባ ነው። ስለዚህ ይህ ምክር ቤት ይህን ፕሮፖዛል  ሊያፀድቀው አይገባም!” አመሰግናለሁ!”
በቤቱ ውስጥ የፀጥታ ድባብ ሰፈነ። ተናጋሪው በስብሰባው ላይ ከነበሩት ከፍተኛ  የኢህአዴግ ሹመኞች ዋነኛው በመሆናቸው፤ ለተባሉት ነገር በሙሉ እጅ ማውጣት የለመዱት የኢህአዴግ “እጅ ሥራዎች” ማለትም የፓርላማ አባላቱ ግራ ተጋቡ።አለቃቸው አቶ በረከት በሌሉበት የሹመት ፕሮፖዛሉን አቅርበው ያፀድቁ ዘንድ የቤት ሥራ ተሰጥቷቸው የመጡት የባህልና መገናኛ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢው አቶ አህመድ ሀሰን በበኩላቸው መድረኩ ላይ እንደወጡ ዐይናቸው ፈጦ ቀረ። ነገሩ አላምር ያላቸው ምክትላቸው አቶ አማኑኤል አብርሐም ወደ መድረኩ በመውጣት የተሰጣቸውን የቤት ሥራ በድል ለማጠናቀቅ የተቻላቸውን ያህል ጥረት ቢያደርጉም፤ የሹመቱን ኢ-ዲሞክራሲያዊ አለመሆን ማስረዳት አልቻሉም።ድምፅ ሳይኖረው አይድል ሊወዳደር እንደመጣ  ጎረምሳ በደፈናው ነው ድርቅ ያለ ሙከራ ያደረጉት። ውጤቱም፦”ለዛሬው አልተሳካም” የሚል ሆነ። ተንደርድረው ሲወጡ “ታሪክ ሊሠሩ ነው” የተባሉት አቶ አማኑኤል ፤እንደ አቶ አሕመድ ሁሉ ዐይናቸውን አፍጥጠው ቀሩ።  የድሮው እረኛ ስንኝ ጆሮዬ ላይ አንቃጨለብኝ፦
ዳገት ዳገት ስሄድ አገኘሁ ሚዳቆ፣
ጅራቷን ብይዛት ዐይኗ ፍጥጥ አለ።
አዎ! በስተመጨረሻም ሁሉም የኢህአዴግ አባላት፤ እጃቸውን ተቃውሞ ላቀረቡት ባለስልጣን ሰጡ።ፓርላማው የአቶ በረከትን ሹመት ውድቅ አደረገ።
የአቶ በረከትን የቦርድ ሰብሳቢነት ሹመት አጠንክረው በመቃወም ለአንድ ጊዜም ቢሆን ውድቅ እንዲሆን ያስደረጉት እኚህ ሰው፤ በወቅቱ የመንግስት ቃል-አቀባይና የፓርላማው የመከላከያና የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ቋሚ ሰብሳቢ የነበሩት የህወሀቱ አቶ ሀይለ-ኪሮስ ገሠሰ ናቸው።
በወቅቱ ውስጥ አዋቂዎች አቶ ሀይለ-ኪሮስ የአቶ በረከትን የቦርድ ሰብሳቢነት  ያን ያህል ርቀት ሄደው የተቃወሙት፤ ሲጠብቁት የነበረውን የማስታወቂያ ሚኒስትርነት ስልጣን ስለወሰዱባቸው ነው ቢሉም፤ለመቃወም የሰነዘሩዋቸው ሃሳቦች ግን “ሎጂካል “ ነበሩ።
እናም… በስብሰባው መጨረሻ እንደተለመደው አፈ-ጉባኤው ፦”የሹመቱን ፕሮፖዛል የምትደግፉ..” በማለት ቤቱን ጠየቁ።…. አንድም እጅ አልታየም-አንድስ እንኳ።
“እሽ የምትቃወሙ…”ሲሉ፤ ተቃዋሚዎች በድል አድራጊነት፤ኢህአዴጋውያኑ ደግሞ አቶ ሀይለ-ኪሮስን ተከትለው በአንድ ላይ እጃቸውን አወጡ።
ኢህአዴግ ወደ ሥልጣን ከመጣበት ጊዜ አንስቶ ተቃዋሚዎችና የገዥው ፓርቲ ካድሬዎች ተመሣሳይ አቋም ያንፀባረቁበት፤ የኢህአዴግ ድርጅታዊ ሃሳብ-በራሱ ሰው ውድቅ የሆነበት ታሪካዊ ቀን።
በነገሩ እጅግ የተደነቀው ይህ ፀሀፊ፤ሁኔታውን በወቅቱ ይሠራበት በነበረው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ፦” ወደ ዲሞክራሲ አቡጊዳ ልንገባ ይሆን?” በሚል ርዕስ ለህትመት አብቃው።
ዳሩ ምን ያደርጋል?
በቀጣዩ ሣምንት የፓርላማው ስብሰባ የመወያያ አጀንዳ ሆኖ የቀረበው፤ ይሄው በሁሉም የምክር ቤት አባላት ውሳኔ ውድቅ ተደርጎ የተቋጨው የአቶ በረከት የቦርድ ሰብሳቢነት ሹመት ጉዳይ ሆነ።
ሁኔታው የልጆች ዕቃ ዕቃ የሆነባቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት፤በፓርላማው ውሳኔ የፀደቀን አጀንዳ ቆፍሮ በማውጣት እንደገና ለውይይት እንዲቀርብ የተደረገበት አሠራር ሊገባቸው ስላልቻለ ስብሰባውን እንደሚቃወሙ ቢገልፁም፤ የኢህአዴግ ዋነኞቹ ሹመኞች፦” እኛው የሠራነው ፓርላማ የኛን ሃሳብ ውድቅ አድርጎ የታባቱ ሊገባ?” በሚል መንፈስ እንደገና ታጥቀው ስለመጡ፤”የምን ህግ?” በሚመስል አመለካከት ስብሰባው እንዲጀመር አስደረጉ።በሌላ አገላለፅ የአቶ መለስ ቅኔ ተመዘዘ ፦
“ለጨዋታ ታህል-ሣሳያት መንገዱን፣
እሷ የምር አርጋው-ካወጣችው ጉዱን፣
ህጉን አዳፍኑልኝ-አስፉና ጉድጓዱን” የሚለው።
እናም  ”…  በአንድ ሣምንት ውስጥ ፤ሳይጨመርበት፤ ሳይቀነስበት ያው የሹመት ሰነድ በተመሣሳይ ሰዎች እንደገና ለዛው  ምክር ቤት ቀረበ። በጣም በሚያስገርም ፍጥነት  የድጋፍ ሀሳቦች ከኢህአዴጋውያኑ የፓርላማ አባላት  መጉረፍ ጀመሩ…
”…ተገቢ የሆነ፣ተጠያቂነትን የሚያጠናክር…ዲሞክራሲያዊና አሳታፊ “ወዘተ እየተባለ ያው ሰነድ መወደሱን፣መሞገሱን፣መሞካሸቱን ቀጠለ።
ግን…ግን  እዚህ ላይ.…ሹመቱን በመደገፍ የመጀመሪያው ተናጋሪ የሆኑት ማን ይመስሏችሁዋል?
ብዙ አትመራመሩ።ባለፈው ሣምንት ፕሮፓዛሉን ወድቅ እስከማስደረግ ድረስ ጠንካራ የተቃውሞ አርበኛ ሆነው የታዩት አቶ ሀይለ-ኪሮስ ገሠሰ ናቸው።ልብ በሉ! አቶ ሀይለ ኪሮስ“ኮከብ ተጨዋች” ተብለው ከተመረጡ ገና አንድ ሳምንት አላለፋቸውም። ባለፈው ሣምንት ፦”አፋኝና ጨቋኝ” ያሉትን ፕሮፖዛል፤ ነው ዛሬ “ዲሞክራሲያዊ” ያሉት። ከጥቂት ቀናት በፊት ውድቅ እንዲሆን ሽንጣቸውን ይዘው የሞገቱትን ሀሳብ ነው፤ ዛሬ ይፀድቅ ዘንድ ቀበቷቸውን አጥብቀው እየተማፀኑ ያሉት።
ነገሩ፤ በሰዓታት ልዩነት ነጩን ጥቁር፤ እውነቱን ሐሰት ማለት ለለመዱት ለኢህአዴግ መሪዎች፣ ለካድሬዎቻቸውና ለሆደ-ትላልቅ ደጋፊዎቻቸው ምንም ላይመስል ይችላል-“የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ!” በሚል ብሂል ላደግነው ኢትዮጵያውያን ግን ይህን ማየትና መስማት እጅግ ከባድ ህመም ነው።አዎ!የጥላሁን ገሠሰን፦” ቃልሽ አይለወጥ እባክሽን..”፤ለመደነስ ያህል ሳይሆን ከልባችን እየሰማን ያደግን ኢትዮጵያውያን፤ለስምም ቢሆን ”የአገሪቷ ትልቁ የሥልጣን አካል ነው” በሚባል ፓርላማ ደረጃ የዚህ ዓይነት “በቃል መጨማለቅን” ስናይ፤ እንዴት ጤንነት ሊሰማን ይችላል?
አዎ! ከቀናት በፊት አቶ ሀይለኪሮስን ተከትለው የሹመት ፕሮፖዛሉን ውድቅ ያደረጉ ጭራሮ እጆች፤ዛሬም እርሳቸውን ተከትለው ሹመቱን ሊያፀድቁ ብቅ ብቅ ብለዋል። እንደኔ በቅርበት ለተከታተለው ነገሩ፦”አጃኢብ!”የሚያሰኝ ነው። መሥሪያ ቁሣቁሳቸው ችግር ያለበት ለወንበርና ጠረጴዛ የተመረጡ እንጨቶች እንኳ አላግባብ ሲመቱ፤ከአናፂያቸው ፈቃድ ውጭ ሢሰነጠቁና በራሳቸው ፍላጎት ወደ ተለየ አቅጣጫ  ሲሄዱ ብዙ ጊዜ አይቻለሁ- የኢህአዴግ አባላት ከግዑዝ እንጨት ያነሱበትና በራሳቸው ሀሳብ መሄድ ያልቻሉበት ምሥጢር ግን ሊገባኝ አልቻለም።
በስተመጨረሻም; ጉደኛው ፓርላማ ውድቅ አድርጎት የነበረውን የነ አቶ በረከት ሹመት አጽድቆ ስብሰባው ተጠናቀቀ። መቅረፀ-ድምፄን እንዳነገብኩ ከፎቅ ወደ ምድር ሮጬ በመውረድ መውጫ በሩ ላይ ቆምኩ። ከስብሰባው አዳራሽ ከሚወጡት የፓርላማ አባላት መካከል አንድ ሰው እየጠበኩ ነው። ሰውዬው ጓደኞቻቸውን ተሰናብተው ወደ መኪናቸው ሲያመሩ ተመለከትኳቸውና በፍጥነት ደረስኩባቸው፦
“ጤና ይስጥልኝ አቶ ሀይለኪሮስ፤” አልኳቸው።
“ለቃለ-ምልልስ ከሆነ ሰዓት የለኝም፤ እቸኩላለሁ”አሉኝ።
“ረዥም አይደለም፤ ባለፈው ሳምንት የተቃወሙትን የሹመት ፕሮፖዛል እንዴት ዛሬ ደገፉት? የሚለውን ብቻ እንዲመልሱልኝ ነው”
“ከየትኛው ጋዜጣ ነህ?” በማለት ጠየቁኝ
“ከአዲስ አድማስ” አልኳቸው።
ትንሽ እንደማቅማማት ካሉ በሁዋላ፦“ እህ…ባለፈው ሣምንት ያላየሁዋቸው አንዳንድ ነጥቦች ነበሩ፤ በሁዋላ ግን ረጋ ብዬ ሰነዱን ሳየው ተገቢና ዲሞክራሲያዊ ፕሮፖዛል እንደሆነ ተረዳሁ፤ስለዚህም ደገፍኩት” በማለት በአጭሩ መለሱልኝ-የመኪናቸውን በር ከፍተው ወደ ውስጥ እየገቡ።
“እነዚያን ነጥቦች ሊገልፁልኝ ይችላሉ?”
አልመለሱልኝም።መኪናዋ የፓርላማውን ቅጥር ለቅቃ ቁልቁል ሸመጠጠች…
እኔም ቀጣይ ዘገባዬን፦”አቡጊዳ ወይስ ሀሁ?” በሚል ርዕስ ለአንባቢዎቼ አቀረብኩ። የአቶ በረከት ሹመት ውድቅ ተደርጎ የነበረበት ያ ታሪካዊ ቀንም በጋዜጦች፦”ፓርላማው በስህተት ዲሞክራሲያዊ ሆኖ የዋለበት ቀን “ተባለ።
* * *
ይህ ሁሉ ከሆነ በሁዋላ ከውስጥ ምንጮቼ እንዳረጋገጥኩት፤አቶ ሀይለኪሮስ -የአቶ በረከትን ሹመት ውድቅ ባደረጉ ማግስት፤ ከአቶ መለስ ያን ያህል ርቀት የሚያስኬድ ”ሊቸንሳ” ያገኛሉ ብለው ባልጠበቋቸው በአዲሱ አለቃቸው( ማለትም በራሳቸው በአቶ በረከት )  ክፉኛ ተገምግመው ኖሯል።ግምገማው የተደረገውም፤ ፓርላማው ፊት ለፊት ባለው የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት በሚገኘው በሌላው የአቶ በረከት ቢሮ ውስጥ ነው።(በወቅቱ አቶ በረከት የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ሀላፊም ነበሩና)-
በአቶ በረከት የተደረገባቸውን ግምገማ ተከትሎም አቶ ሀይለኪሮስ ወዳልረባ ቦታ ተወርውረው ከነ አካቴያቸው ጠፉ።
ይህን ክስተት፤  በብአዴንና – ህወሐት መካከል ለነበረው፣ ላለውና ወደፊትም ይፈነዳል ተብሎ ለሚጠበቀው ቁርሾ እንደ አንድ ማስረጃ የተመለከቱት ወገኖች ብዙ ነበሩ።ያም ተባለ ይህ፤ በወቅቱ ብአዴኖች የተሰጣቸውን የስልጣን አርጩሜ(ሙልሙል) ያልተገነዘቡት አቶ ሀይለኪሮስ፤” ቁጭ ብለን የሰቀልነውን-ቆመን ማውረድ አቃተን” እስኪሉ ድረስ ሲያዟቸው በነበሩት በአቶ በረከት እግር ሥር መንበርከክ ግድ ሆኖባቸው ነበር። አቶ በረከት ስምዖን፤የማስታወቂያ ሚኒስትር፣ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥንና ሬዲዮ  እንዲሁም የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ ሰብሳቢ፣ የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ሀላፊ፣ የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ሰብሳቢ…. በአቶ መለስ ዘመን ከፍተኛ ሥልጣን ከሙሉ መብት ጋር የተቀዳጁ የመጀመሪያው ሰው።
በመግቢያዬ ላይ እንደጠቀስኩት፤ይህን ጉዳይ ዛሬ ያስታወስኩት፤   በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ውስጥ ተዳፍኖ የቆዬው እሳት የአቶ መለስን ሞት ተከትሎ የሚፈነዳበት ጫፍ ላይ እንደደረሰ ሲነገር በመስማቴ ነው።
በበኩሌ ሌሎች ሊኖሩ ቢችሉም በግለሰብ ደረጃ በአቶ መለስ ሞት በከፍተኛ ደረጃ ፈተና የተጋረጠባቸው የኢህአዴግ ባለስልጣን አቶ በረከት ናቸው ብዬ አምናለሁ።ይህን የምለው ከአቶ መለስ ጋር ካላቸው እጅግ የጠበቀ ቅርበት አኳያ ከሚፈጠርባቸው የሀዘን ስሜት በመነሳት ብቻ አይደለም። ከዚያ ባላነሰ ሁኔታ አቶ መለስ በነበሩበት ጊዜ ከፍ ዝቅ አድርገው የገመገሟቸው እነ ሀይለኪሮስ፤   ብድራቸውን ለመመለስና ቂማቸውን ለመወጣት በአቶ በረከት ላይ  ሊነሱባቸው ይችላሉ  የሚል ግምት ስላለኝ ነው።
ምሳሌ ልጥቀስ። በምርጫ 97 የ አዲስ አበባ ውጤት በተገለጸ ማግስት አቶ መለስ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ አባላትን ሰብስበው በምጸት ፈገግታ፦” የአዲስ አበባን ሕዝብ ምን አድርጋችሁት ነው?” በማለት አጠቃላይ የምርጫው ሂደት ሲያልቅ ሊኖር ስለሚችለው አስፈሪ ግምገማ ፍንጭ ሰጥተው አለፉ። የተፈራው አልቀረም። ሂደቱ በጡጫና በርግጫ ታግዞ በተጠናቀቀ ማግስት ኢህአዴጎች በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አዳራሽ ውስጥ ለግምገማ ተፋጠጡ።
የምርጫው ጉዳይ ዋና አስፈፃሚ ከመሆናቸው አንፃር፤በዚያ ግምገማ ከፍተኛ በትር ያረፈባቸውና  ከሌሎች በተለዬ መልኩ በነገር እሳት የተለበለቡት፤ የወቅቱ የማስታወቂያ ሚኒስትር እና መንግስት ቃል አቀባይ  አቶ በረከት ስምዖን ናቸው። በወቅቱ ከስብሰባው ምንጮች ለመረዳት እንደተቻለው በግምገማው አቶ በረከት ላይ በተለየ መልኩ ጠንክረው የተነሱባቸው ህወሀቶች ነበሩ።
በተለይ በወቅቱ በተቃዋሚ ፓርቲዎች እና በኢህአዴግ መካከል ሲደረግ የነበረው ክርክር በቴሌቪዥንና በራዲዮ የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንዲያገኝ መደረጉ፤ የህወሀቶችን ቁጣ በአቶ በረከት ላይ እስኪያነድ ድረስ እንደ ትልቅ ጥፋት የተመዘዘ ነጥብ ነበር። “እሱ ነው በሩን በርግዶ ሰጥቶ ለዚህ ሁሉ ፈተና የዳረገን” ነው ያሉት-ህወሀቶች በቁጣ። በዚያን ሰሞን ፕሮፌሰር መስፍን ፦”እነሱ ገርበብ ያደረጉትን እኛ በርግደነው ገባን” ማለታቸው ትዝ ይለኛል። ልብ በሉ! ለተግባር አልታደልንም እንጂ፤እንኳን በምርጫ ሰሞን በአዘቦቱም ቀን ተቃዋሚዎች በመንግስት ሚዲያዎች መጠቀማቸው፤ ህገ-መንግስታዊ መብት እንጂ፤ የአቶ በረከት የችሮታ ጉዳይ አልነበረም። የሆነ ሆኖ አቶ በረከት ለዚህና በምርጫው ሂደት የኢህአዴግ ጥፋቶች ናቸው ለተባሉ ሌሎች ነገሮች ሁሉ ዋነኛ ተጠያቂ ተደረጉ።
ጥላ ከለላዬ የሚሏቸው አቶ መለስም በዚያ ግምገማ ከወትሮው በተለዬ መልኩ ቁጣ አዘል የግምገማ ዱላቸውን አሳረፉባቸው ሳይሆን፤ ለሚፈሯቸው ህወሀቶች አሳልፈው ሰጧቸው። የአቶ መለስን ሁኔታና አቋም ሲያዩ አቶ በረከት ከፍተኛ ድንጋጤና ጭንቀት ውስጥ መግባታቸው ተሰምቷል። መቼም የአቶ በረከት ጭንቀት፤-“ አብዮት ልጇን ትበላለች የሚባለው ነገር በኔ ሊደርስብኝ ይሆን?”ከሚል ስጋት የመነጨ እንደሚሆን ምርምር አያስፈልገውም።
ሆኖም ከመበላት ተርፈዋል። ሂሳቸውን ውጠውና ይበልጥ ታማኝነታቸውን አስመስክረው  ቦታቸውንና የቀድሞ ተሰሚነታቸውን አስጠብቀው ቀጥለዋል።
በምርጫ 97  ገርበብ አርገው ለሽንፈት ያጋለጡትን ፓርቲያቸውንም፤ በምርጫ 2000 ፤በሩን ሁሉ በመከርቸም በትልቁ ክሰውታል። ከፓርላማ ወንበር 99.6 በመቶውን እስኪያጋብስ ድረስ።
ከዚያስ?
ከዚያ በሁዋላ የስልጣን አኬራ ከብአዴን መንደር የሸሸች ይመስል ነባሮቹ የድርጅቱ አመራሮች ይዘውት ከነበረው ታላላቅ የስልጣን ቦታ በጡረታና በመተካካት ስም ተገፉ። የአቅም ግንባታ ሚኒስትሩ አቶ ተፈራ ዋልዋ ከሦስት አመት በፊት ኢህአዴግ ሰባተኛ ድርጅታዊ ጉባኤውን በአዋሳ ሲያካሂድ በመተካካት ስም “ዘወር በል!” ሲባሉ፤ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩና የመሰረተ ልማት ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ ለገሰ ደግሞ የዛሬ ዓመት አካባቢ ተሞግሰውና ተሞካሽተው በጡረታ መልክ ከሰሙ።
እነ ህላዊ ዮሴፍንና እነ ገነት ዘውዴን   ጨምሮ ሌሎች ነባር የብአዴን አመራሮች ሥልጣናቸውን ለነ ደመቀ መኮንን እያስረከቡና በአምባሳርነት እየተመደቡ ከዓይን ራቁ። ከህወሀትም እነ ስዩም መስፍን <አትሸኙትም ወይ፤መሄዱ አይደለም ወይ>የሚል ሙዚቃ ተመርጦላቸው 20 ዓመት ከተቀመጡበት የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ወንበር ተነስተው ወደ ቻይና ተሸኙ። እነ አርከበና እነ አቶ ስብሀትም ወደ ታች ተገፉ።
በአንፃሩ ደኢህአዴጎች በአቶ መለስ ዓይን ሞገስ አገኙ መሰል እነ አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ እና እነ አቶ ሬድዋን ሁሴን በተራቸው ወደ ጫፍ እየተሳቡ መጡ።
ይህ ሁሉ ሲሆን ግን አቶ በረከት አልተነቃነቁም። የማስታወቂያ ሚኒስቴር ወደ ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሲለወጥ እንደወትሮው በሚኒስትርነትና እና በመንግስት ቃል አቀባይነት ሹመታቸው ቀጥለዋል። አዎ! አቶ በረከት ከነባር የብአዴንም ሆነ የህወሀት አመራሮች በተለየ መልኩ  ሙሉ እምነት ተጥሎባቸው  እስከ ህልፈተ -ህይወታቸው ድረስ  ከአቶ መለስ ጎን ለረዥም ዓመታት የቆሙ ብቸኛ ሰው ናቸው።
በነዚህ ረዥም ዓመታት አቶ በረከት በአቶ መለስ ጥላ ከለላነት በተደጋጋሚ ከህወሀቶች ጥቃት ተርፈዋል። በአንፃሩ እርሳቸው ህወሀቶችን በተደጋጋሚ ከፍ ዝቅ አድርገው ገምግመዋል፤አዘዋል። በሌላ አነጋገር አቶ መለስ በማሊያቬሊ መንገድ እርስበርስ ለያይተዋቸዋል፤ አቋስለዋቸዋል።
በነ አቶ በረከት እና በህወሀቶች መካከል ያለው ነገር ይህን በመሰለበት ጊዜ ነው ዋናው ሰውዬ ባልተጠበቀ ጊዜና ወቅት እስከ ወዲያኛው ያሸለቡት።
እጅግ ፈፅሞ ያልተጠበቀ አደገኛ አጋጣሚ!
ይህን ተከትለው፤አቶ መለስ ቢለዩም ሥርዓቱ እንደወትሮው እንደሚቀጥል የብአዴኑ አቶ በረከትና የህወሀቱ አቶ ስብሀት እየተፈራረቁ ነግረውናል።እነ አቦይ ለይምሰል ይህን ይበሉ እንጂ  በአራቱም አባል ድርጅቶች በተለይ በብአዴን እና በህወሀት መካከል  ስር ሰዶ የቆየው ሽኩቻ መፈንዳቱ አይቀሬ መሆኑን የሚጠቁሙ ምልክቶች እዚህም እዚያም ብቅ ብቅ እያሉ ነው።
ቂምና የስልጣን ሽኩቻ የፈጠረውን ልዩነት ተከትሎም በአቶ መለስ ተገፍተው የነበሩ በሁለቱም ደርጅቶች ውስጥ የሚገኙ ነባር አመራሮች ትከሻቸውን ለማሳዬት እንደገና “አለሁ፣አለሁ” ማለት ጀምረዋል።
አውራምባ ታይምስ እንዳስነበበው፤-“መለስ ራሱን ብቻ ሳይሆን፤ ህወሀትንም ነው ገድሎ የሄደው” የሚል ቅስቀሳ እያደረጉ ያሉት አቶ ስብሀት ነጋ፤ ነባር የህወሀት ታጋዮችን የማሰባሰብ  ዘመቻ ጀምረዋል። አቶ ስዩም መስፍን የቻይና ቢሯቸውን ቆልፈው አዲስ አበባ ከከተሙ ሰነባበቱ። ይህ ብቻ አይደለም።በኢህአዴግ ስብሰባ ላይ ከነ በረከት ጋር ተቀምጠው የሚወያዩት እነ አባይ ወልዱ፤ ከስብሰባ በሁዋላ ከነ አቦይ ጋር ሆነው ላለመዶለታቸው፤  ምን ማረጋገጫ አለ?።
ከብአዴን ሰፈርም “ጡረታ”ወጥተው የነበሩት እነ አዲሱ ለገሰ “እኛም አለን” እያሉ ነው።ወደ ባህር ማዶ ተገፍተው የነበሩት እነ ህላዊ ዮሴፍ ትከሻቸውን መስበቅ ጀምረዋል። ብአዴኖች፤ “የህወሀት ፈር የለቀቀ የበላይነት በዚህ አጋጣሚ ሊገታ ይገባል” በሚል አቋም ጥርስ ነክሰው መነሳታቸው ይሰማል። ኦህዴድ እና ደኢህዴግ ለጊዜው የሽምግልና ሚና እየተጫዎቱ እንደሆነ ቢሰማም፤ ሁዋላ ላይ አሰላለፋቸውን ሀይል ወዳጋደለበት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
እንደሚታወቀው በአቶ መለስ ሞት ማግስት አቶ በረከት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አቶ ሀይለማርያም ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሆኑ ቢናገሩም፤ ሹመቱ ሳይፀድቅ በመቅረቱ ኢቲቪ እንደገና አቶ ሀይለማርያምን በቀድሞ ማዕረጋቸው ሲጠራ ቆይቷል። ሹመቱን ለማፅደቅ ተጠርቶ የነበረውም ስብሰባ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲተላለፍ ተደርጎ እንደነበር አይዘነጋም። አቶ በረከት- አቶ ሀይለማርያምን ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሆኑ የገለጹት  ህግን ባልጠበቀ መንገድ ነው ተብለው ከህወሀት ከፍተኛ ተቃውሞ አጋጥሟቸው እንደነበርም ይተወቃል። ወይዘሮ አዜብም፦” የመለስ ራዕይ ከማንም በላይ የገባኝ እኔ ነኝ” በማለት ከፍ ያለ ሹመት ለማግኘት ሲላላጡ ሰንብተዋል። በስተመጨረሻም በውጪ አስገዳጅ ተጽዕኖና በሌሎች ምክንያቶች አማራጭ ያጣው ኢህአዴግ የአቶ ሀይለማርያምን ሹመት ለማጽደቅ ተገዷል። ይሁንና የአቶ ሀይለማርያም ሹመት ዋዜማ 37 ጄነራሎች መሾማቸው፤በሹመታቸው ማግስት ደግሞ ስለወደፊቱ የኢትዮጵያ አቅጣጫ እየተናገሩ ያሉት አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳይሆኑ፤ እነ አቶ ስብሀትና እነ አቶ በረከት (እየተፈራረቁ) መሆናቸው፤በድርጅቶቹ ውስጥ ተዳፍኖ የቆየው እሳት ከአዲሱ አመራር ሹመት በሁዋላም እየተጋጋመ መቀጠሉን የሚያመላክት ነው።   ፍትጊያው ወዴት ያመራል?በምንስ ይቋጫል? የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ነው።
አንዳንድ ወገኖች አቶ በረከት ባለፉት ዓመታት እስከታች የሚደርስ ጠንካራ ሰንሰለት ስለዘረጉ፤ የሚፈጠረውን ሽኩቻ በአሸናፊነት ሊወጡ እንደሚችሉ ሲናገሩ ይደመጣሉ። ሌሎች ደግሞ የአቶ በረከት ቡድን የፈለገውን ያህል ርቀት ድረስ መዋቅራቸውን ቢዘረጉ፤ አብዛኛው የጦሩ አዛዦች ከህወሀት በመሆናቸውና እነዚህ አዛዦች ክፍፍል ቢፈጠር በገለልተኝነት ይቆማሉ ተብሎ ስለማይታሰብ  ፤መጪው ጊዜ ለነ አቶ በረከት በጣም አደገኛ ነው ይላሉ።
ለማንኛውም የሚሆነውን ወደፊት የምናዬው ይሆናል።
ድርጅቶቹ ያረገዙትን የቂም ቁርሾ፦”ጠላትን ደስ አይበለው”በሚል እልህ ለቀናት ሊያዳፍኑት ቢችሉም እንኳ፤ውሎ አድሮ መፈንዳቱ ግን የማይቀር ትንቢት ነው።
አዎ! ከሁለት አንድኛቸው፦ “ለምሳ ያሰቡንን ለቁርስ አደረግናቸው!” ብለው ሲፎክሩ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።”

Monday, September 24, 2012

Ethiopia bans Swedish state television: report

The website of Swedish state broadcaster Sveriges Television (SVT) has been blocked in Ethiopia amid claims that the reason is their reporting of the case of journalists Johan Persson and Martin Schibbye.

According to sources contacted by SVT, the svt.se website has been down in the country since early on Saturday morning.

Persson and Schibbye were recently released from Ethiopian prison and SVT is among the news media which have reported on claims that evidence was falsified to secure their convictions on terror charges.

"Ethiopia is very uncomfortable with the information that we have broadcast. They know that we are going to produce more," said reporter Johan Ripås to svt.se.

According to Mikael Hvinlund at SVT the cause of the interruption is under investigation. 

"It is very regrettable if it is that they have shut down our site, that a country imposes such restrictions. We have had a comprehensive coverage and have strong sources, and they are obviously irritated by the publicity," he told the TT news agency.

"If they have done so deliberately then it is a very serious and powerful signal."

He confirmed that SVT were given no notice, and that it had come as a surprise.

"We are going to contact Ethiopia's embassy in Sweden to seek an explanation for why they have done this."

SVT are also busy investigating whether other Swedish news sites have also suffered the same fate.

"There are others also reporting so if there should be any point with it then they should close more Swedish sites," he said.

source :http://m.thelocal.se/43390/20120922/ 

Ethiopia woman lived modern day slavery at hands of Dubai couple



ADDIS ABABA: Women’s rights groups in France successfully rescued an Ethiopian woman who had been living in modern day slavery by a Dubai couple vacationing in Paris, Trust Law reported.
According to the Committee Against Modern Slavery and the Women’s Association United, the woman was rescued after hotel workers contacted the two groups, who in turn alerted French police of the situation facing the young woman.
According to women’s groups in Ethiopia, who spoke to Bikyamasr.com of the woman’s situation, she faced physical and verbal abuse by the Dubai couple at the Paris hotel.
“After this, police investigated and found gross violations at the hands of the couple and have removed the woman from the situation, which can be summed up as slavery,” a women’s group representative confirmed to Bikyamasr.com on Saturday in Addis Ababa.
According to a report in the Paris daily newspaper Liberation, the incident that sparked the police investigation took place in mid-July, “when the family— parents, eight children and the Ethiopian maid — had checked into the Hotel Concorde Opera for an extended stay,” Trust Law reported.
The 24-year-old domestic worker told an Ethiopian employee in the hotel that she wanted to get away from the family, “who had not paid her for the 18 months since she worked for them and had confiscated her passport.”
Trust Law reported: “According to the police report viewed by Liberation, the young woman exhibited bruises on her forearms and told police a story that is not uncommon in the world of modern slavery. She said that after the death of her mother, an uncle took her to the Ethiopian capital of Addis Ababa where he made her sign up with an employment agency.”
She said one child routinely threatened her that if the household work was poorly done, “You will never return to Ethiopia. I’ll cut your throat.”
The incident highlights why the Ethiopian government has banned women from heading to the Gulf to work as domestic workers as sexual abuse, violence and situations like the one uncovered in France show.
Source: BM
 
Short URL: http://www.zehabesha.com/?p=10663

A New Prime Minister in a New Ethiopian Year


Ethiopians had their new year on September 11. It is now 2005 in the Gregorian calendar. On September 21, they alsoHailemariam Desalegn new prime minister in the new year got a new prime minster. How delightfully felicitous to have a new prime minister in the new year! Heartfelt congratulations and best wishes to the people of Ethiopia are in order.
Hailemariam Desalegn was sworn in as prime minister before a special session of parliament. It was a rather low key affair with little pomp and circumstance. There were no parades and no sounds of bugle or trumpet announcing the changing of the guard. No inaugural balls. It was a starkly scripted ceremonial affair with minimal fanfare and political theatricality. Some 375 of the 547 members of Parliament sat quietly and heard Hailemariam recite the oath of office and gave him a hearty round of applause.
Since late May, Hailemariam has been operating in political limbo. He was officially described as “deputy”, “acting” and “interim” prime minster, the latter two offices unauthorized by the Constitution of Ethiopia. There were also some nettlesome constitutional questions about the duties of the deputy prime minister in the absence of the prime minister and the proper method of succession. Those issues aside, Hailemariam’s swearing in ceremony was scheduled on several prior occasions only to be cancelled without adequate explanation.  The abrupt cancellations fueled all types of speculations and conspiracy theories about turmoil and confusion  among the ruling elites. To complicate things further, it was officially announced days before the actual swearing in ceremony that Hailemariam would be sworn in early October. For some publicly unexplained reason, a special session of parliament was suddenly called for the purpose of naming a prime minister creating additional public confusion about the manifest dithering among the power elites.
Hailemariam takes office under a cloud of apprehension. Speculations abound that he is really a “figure head”, a “front man” and a “seat warmer” for the entrenched interests in a transitional period. Critics suggest that he will have little independence of action and will be puppet-mastered by those who control the politics and economy behind the scenes. Others suggest that he is a “technocract” who is unlikely to survive in a political machine that is lubricated by intrigue, cabalist conspiracy and skullduggery. But some, including myself, have taken a  wait-and-see attitude and would like to give him the benefit of the doubt.
Hailemariam’s “inauguration speech” hammered the theme of “Stay the Course.” He said under his leadership the programs and projects that have been initiated and underway will continue to completion. “Our task is to stay the course on the path to firm development guided by the policies and strategies [of our party]. We will continue to pursue development and democracy by strengthening our collective leadership and by mobilizing the people.” He said modernizing agriculture and the rural economy by accelerating agricultural development were top priorities. His government “will work hard” to improve agricultural infrastructure. He promised help to cattle raisers. He emphasized the need for better educational quality and entrepreneurial opportunities for the youth. He said the country needs a curriculum focused on science, technology and math. His administration will work hard to expand opportunities for women and pay greater attention to women’s health and improved health care services to mothers. He called upon the intellectuals and professional associations to engage in rigorous applied policy analysis and research to solve practical problems.
Hailemariam said his vision is to see Ethiopia join the middle income countries in ten years. To achieve that, he said significant improvements are needed in industry and manufacturing. His administration will pay special attention to remove development bottlenecks, improve the export sector and facilitate greater cooperation between the private sector and the government. He promised to work hard to alleviate housing and transportation problems in Addis Ababa. He touched upon the economy noting that though inflation is coming down, much more action is needed to bring it under control. He urged Ethiopians to bite the bullet (tirs neksen) and make sure the existing plans for ground and rail transportation, hydroelectric power generation and telecommunications are successfully executed. He pledged to complete the “Hedasse Gidib” (“Renassaince Dam”) over the Blue Nile. He referred to corruption and mismanagement in land administration, rent and tax collections and public contracts and pledged to get the public involved in eliminating them. He noted that there were significant deficits in good governance in the operation of the police, courts, security system that need to be improved.
Hailemariam emphasized that importance of human rights. He urged the parliamentary oversight committee to review the work of the Human Rights Commission for improvements. He underscored the vital role of the  Elections Commission, the Human Rights Commission, press organizations and opposition parties in the country’s democratization. He said he was ready to work “closely” with press organizations, civic society institutions and other entities engaged in the democratic process.  On foreign policy, he focused on regional issues, Ethiopia’s contribution to peace-building in Somalia, South Sudan and the  Sudan.
The speech could best be described as “technocratic” in the sense that it focused on ways of solving the  complex problems facing the country. The speech was short on rhetoric, oratory, appeals to the pathos of the masses and big new ideas and promises.  He did not sugarcoat the deep economic problems of the country with hyperbolic claims of 14 percent annual growth nor did he make any grandiose claims about Ethiopia as the “one of the fastest-growing, non-oil-dependent economies in the developing world”. There were no impactful or memorable lines or sound bite phrases in the speech. He offered no inspirational exhortations in words which “soared to poetic heights, igniting the imagination with vivid imagery”. There were no anecdotes or storytelling about the plight of the poor and the toiling masses. It was a speech intended to serve as a call to action with the message that he will work hard and asks the people to join him. He spoke of responsibility, hard work, willingness to lead, standing up to challenges, engaging the opposition, civil society and press institutions, etc.  for the purpose of improving the  lives of the people.
Hailemariam’s speech was a refreshing change from similar speeches of  yester years in a number of ways. It was delivered in a dignified and statesmanlike manner. It was not an ideologically laced speech despite repeated references to the guiding grand plan. It was accommodating and bereft of any attitude of the old militaristic and aggressive tone of “my way or the highway.” There was no finger pointing and demonization. He did not use the old tricks of “us v. them”. He did not come across as an arrogant know-it-all ideologue. He offered olive branches to the opposition, the press and other critics of the ruling party. What was even more interesting was that he did not pull out the old straw men and whipping boys of  “neoliberalism”, “neocolonialism”, and “imperialism” to pin the blame on them for Ethiopia’s problems. He did not pull any punches against the local opposition or neighboring countries. He used no threats and words of intimidation.  Even when he addressed the issues of corruption, mismanagement and abuse of power, he aimed for legal accountability rather than issuing   empty condemnatory words or threats.
Another surprising aspect was the fact that the speech contained none of the old triumphalism, celebratory lap running and victorious chest-beating exercises. There was no display of strength of the ruling party, no self-congratulations and ego stroking. He softly challenged the opposition and the people to work together in dealing with the country’s problems.  His speech seemed to be aimed more at making the people think and act on existing plans than making new promises. Over all, the speech was written with intelligence, thoughtfulness and purpose. Hailemariam spoke in a cool and collected manner and tried to get his points across directly. What he lacked in rhetorical flair, he made up with a projection of self-assurance, humility, respectability and profesionalism.
What Was Not Said
There were various things that were not said. Though Hailemariam acknowledged the structural economic problems and the soaring inflation, he offered no short-term remedial plans.  He repeatedly came back to  “stay the course”  theme. Does “staying the course” mean “our way or the highway”?  Is national reconciliation an idea the ruling party will consider? There was no indication in the speech about the transitional process itself, but he did offer what appeared to be olive branches to the opposition, the press and others.
Hailemariam also did not give any indication about the release of the large numbers of political prisoners that are held throughout the country. Nor did he mention anything about re-drafting the various repressive press, civil society and so-called anti-terrorism laws. For over a decade, all of the major international human rights and press organizations have condemned the government in Ethiopia for its flagrant violations of human rights, illegal detention of   dissidents and suppression of press institutions and persecution of journalists.
Words and Actions: Shoes of the New Prime Minister
It is often hard to judge politicians by the speeches they make. It is not uncommon for politicians to deliver inspirational speeches and come up short on the action side of things. It is true that action speaks louder than words. In his speech, it seems Hailemariam sought to move himself, his party and the people to action. But he is in a difficult situation. He feels, or is forced to feel, that he has to “fill in big shoes”.  He said he will walk in  footsteps that have already been stamped out. But the shoe that fits one person pinches another. But for all the hero worship, Hailemariam must realize that there is a difference between shoes and boots. For two decades, boots, not shoes, were worn. Those boots have made a disfiguring impression on the Ethiopian landscape. It must be hard to pretend to walk in the shoes of someone who had sported heavy boots. The problem is what happens when one wears someone else’s shoes that do not fit. Do you then change the shoe or the foot?  I hope Hailemariam will in time learn to walk in the shoes of the ordinary Ethiopian. He will find out that those shoes are tattered and their soles full of holes. Once he has walked a mile in those shoes, he will understand what it will take to get every Ethiopian new shoes. He must also realize that “it isn’t the mountain ahead that wears you out; it’s the grain of sand in your shoe.” There comes a time when we all need new shoes. That time is now. All Ethiopians need new shoes for the long walk to freedom, democracy and human rights. Prime Minster Hailemariam does not need hand-me down shoes; he needs shoes that are just his size and style and rugged enough for the long haul.
I believe Hailemariam gave a good “professional” speech. I do not think it will be remembered for any memorable lines, phrases or grand ideas. It was a speech that fit the man who stood before parliament and took the oath of office. As a self-described utopian Ethiopian, I thought the very fact of Hailemariam taking the oath of office symbolically represented the dawn of a long-delayed democracy in Ethiopia. Few would have expected a man from one of the country’s minority ethnic group to rise to such heights. Whether by design, accident or fortune, Hailemariam’s presence to take the oath of office, even without a speech or a statement, would have  communicated a profound message about Ethiopia’s inevitable and unstoppable transition to democracy. Most importantly, now any Ethiopian boy or girl from any part of the country could genuinely aspire to become prime minister regardless of his/her ethnicity, region, language or religion.
I do not know if  history will remember Hailemariam’s “inaugural” speech as a game changer. History will judge him not for the words he spoke or did not speak when he took the oath of office but for his actions after he became prime minister. It’s premature to judge. I like the fact that he appeared statesmanlike, chose his words carefully, focused on facts and presented himself in businesslike manner. It is encouraging that he   expressed commitment to work hard to make Ethiopia a middle income country within a decade. He showed a practical sense of mission and vision while keeping expectations to reasonable levels.
To be Or Not To Be a Prime Minister
“Being Prime Minister is a lonely job,” wrote Maggie Thatcher, Britain’s first female prime minsiter. “In a sense it ought to be; you cannot lead from a crowd.” I would say being a prime minister for Hailemariam, as the first prime minster from a minority ethnic group, will be not only lonely but tough as well. But somebody has got to do it. Hailemariam has his work cut out for him and he will face great challenges from within and without, as will the people of Ethiopia. I wish him well paraphrasing Winston Churchill who told his people in their darkest hour:
I would say to the House as I said to those who have joined this government: I have nothing to offer but blood, toil, tears and sweat. We have before us an ordeal of the most grievous kind. We have before us many, many long months of struggle and of suffering. You ask, what is our aim? I can answer in one word: Democracy. Democracy at all costs. Democracy in spite of all terror. Democracy, however long and hard the road may be, for without democracy there is no survival.”
I believe Ethiopia will survive and thrive and her transition to democracy is irreversible, inevitable, unstoppable and divinely ordained!
On a personal note, I would give Prime Minster Hailemariam a bit of unsolicited advice. Smile a little because when you smile the whole world, not just the whole of Ethiopia, smiles with you!

Sunday, September 23, 2012

ወያኔን የማስገደድ አሊያም የማስወገድ ትግላችን ተጠናክሮ ይቀጥላል!


በረከት ስምዖን በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ብሎ ኃይለማርያም ደሣለኝና ደመቀ መኮንን የኢሕአዴግ ዋናና ምክትል ሊቀመናብርት ሆነው መመረጣቸውን ተናግሯል። ኃይለማርያም ደሣለኝ ደግሞ የተደረገው “ምደባ” መሆኑን በአጽንዖት ደጋግሞ ሲናገር ተደምጧል። “በምርጫ” እና “በምደባ” መካከል ስላለው ውስጠ ወይራ ለጊዜው እንተወው እና በሚከተሉት ርዕሰ ጉዳዮች ላይ እናትኩር።
ኃይለማርያም ደሣለኝና ደመቀ መኮንን የህወሓት አባላት አይደሉም፤ የታላቋ ትግራይ ሪፑብሊክ እቅድ ሲነደፍም በቦታው አልነበሩም። የእነዚህ ሁለት ሰዎች የኢሕአዴግ ዋናና ምክትል ሊቀመናብርት ሆኖ መመረጥ እና በቅርቡም ጠቅላይ ሚኒስትርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ሊሰየሙ የሚችሉ መሆኑ በኢትዮጵያ ፓለቲካ ውስጥ የሚኖረው አንድምታ ምንድነው? የእነዚህ ሰዎች ወደ ፊት መምጣት በገዢዎች ቡድን ውስጥ የአስተሳሰብ ለውጥ መምጣቱን የሚያመለክት ነውን?  እነዚህና እነዚህን የመሳሰሉ ጥያቄዎች ከየአቅጣጫው እየቀረቡ ነው።
በመለስ ዜናዊ የተመራው የትግራይ ገዢ ቡድን ሥልጣን እንደያዘ አንድ ማኅበረሰብ የሚገነባባቸው ሶስቱንም አውታሮች በመቆጠጣር በዘመናችን ተወዳዳሪ የሌለው ዘረኛ አምባገነናዊ አገዛዝ ኢትዮጵያ ውስጥ አሰፈነ። እነዚህ ሶስቱ አውታሮች ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና ሲቪል ማኅበረሰቡ ናቸው።
በፓለቲካው ረገድ ቡድኑ ራሱ ህግ አውጭ፣ ህግ ተርጓሚ እና ህግ አስፈፃሚ በመሆን ሁሉንም መንግሥታዊ ሥልጣኖችን ተቆጣጠረ። በተለይም የመንግሥት የአስተዳደር መዋቅርን፣ መከላከያ፣ ደህንነትን እና የፍትህ ሥርዓቱን በቁጥጥሩ ሥር አደረገ። በኢኮኖሚው ረገድ ኢፈርትንና መሰል ኩባንያዎችን አደራጅቶ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ። ሲቪሉ ማኅበረሰብን ለማስገበር ደግሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስና የኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት (መጅሊስ) ከመቆጣጠር ጀምሮ እስከ ገጠር መንደር ድረስ የወረደ የመቆጣጠሪያ መረብ ዘረጋ። “የመለስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ” ማለት ይኸ ሁሉ ነው። ስለትግራይ ገዢ ጉጅሌ (ቡድን) ስንናገር የምናስበው ይህንን ሰፊ የአፈናና የብዝበዛ  መረብ ነው።
አሁን መለስ ዜናዊ እንደ ግለሰብ ሞቷል፤ የገነባው ዘረኛ የአገዛዝ ሥርዓት ግን አለ። የመለስ ዜናዊ መሞት አገዛዙን የነቀነቀው ቢመስልም ሥርዓቱ የተገነቡበት ምሰሶዎች፣ ግድግዳና ጣሪያዎች ግን በቦታቸው እንዳሉ ናቸው። ለማስረጃም ያህል ዛሬም መከላከያና ደህንነት በወያኔ እንደተያዘ ነው። እንዲያውም በቅርቡ በተደረገው ሹመት ጦሩ ከቀድሞው የባሰ ወያኔያዊ እንዲሆን ተደርጓል። ከብርጋዴር ጀኔራልነት ወደ ሜጀር ጄኔራልነት እንዲያድጉ የተደረጉት ሶስቱም ከፍተኛ መኮንኖች የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው የሚያመለክተው ይህንኑ ነው። ከኮለኔልነት ወደ ብርጋዴር ጄኔራልነት ማዕረግ ካደጉት 34 ወታደራዊ መኮንኖች 22ቱ የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው የሚያረጋግጠው ና ይህንኑ ነው። ሁሉም ተሿሚዎች የወያኔ አባላት ወይም ታማኝ ደጋፊዎች መሆናቸው ግልጽ ነው።  በኢኮኖሚው ረገድ የታዩ መሻሻሎች የሉም፤ ዘረፋው እንደቀጠለ ነው። በቤተክህነትና በመጅሊስም ወያኔ የራሱን ሰዎች እንደገና ለማንገስ እየጣረ ነው። እስከ ገጠር መንደር የወረደው የወያኔ መረብ እንዳለ ነው። በዚህም በተጨማሪ አዲሶቹ ተሿሚዎች እየማሉና እየተገዘቱ ያሉት የመለስ ዜናዊ “ራዕይ”  ስለማሳካት መሆኑ አጽንዖት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው።
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በኢትዮጵያ ውስጥ በሁሉም ደረጃዎች ላይ ያለ የመንግሥት ሥልጣን መያዝ ያለበት በነፃ፣ ፍትሃዊና ተዓማኒን የሕዝብ ምርጫ ብቻ መሆን አለበት ብሎ በጽኑ ያምናል፤ ለዚህም ይታገላል። ባለጉዳዩ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በሩ ተዘግቶበት በሚደረግ ምርጫም ሆነ ምደባ የሚመጣ ሹመት ተቀባይነት የለውም። የኢትዮጵያ ሕዝብ ለውጥን የሚለካው ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መስፈን ባለው አስተዋጽዖ ነው።
ብአዴኖች፣ ኦህዴዶችና ደህዴዶች ራሳቸውን ከህወሓት ባርነት ነፃ የማውጣት ድፍረት ያላቸው ከሆነ፤ በህወሓት ውስጥም የመለስ ዜናዊ አገዛዝ ያደረሰው እና ወደፊትም ሊያደርስ የሚችለውን ጥፋት የተገነዘቡ ሰዎች ካሉ ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መስፈን አስተዋጽዖ ያላቸው ተጨባጭ ተግባራዊ እርምጃዎችን መውሰድ ይኖርባቸዋል። የሚከተሉት ተግባራት ደግሞ ቅድሚያ ሊሰጣቸው ይገባል።
  1. መለስ ዜናዊ የገነባቸው የስለላና የብዝበዛ መዋቅሮችን ማፈራረስ፤
  2. የመከላከያ ሠራዊትና የደህንነት መሥሪያ ቤት ከህወሓት ቁጥጥር ነፃ ማውጣትና ታማኝነቱ ለኢትዮጵያ በሆነ ሠራዊትና የደህንነት ተቋም መተካት፤ እና
  3. በኢትዮጵያ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ ኃይሎችን ሁሉ የተሳተፉበት ነፃ፣ ፍትሃዊና ተዓማኒን ምርጫ ለማድረግ ይቻል ዘንድ ለሽግግር ሥርዓት ቦታ መልቀቅ።
እስካሁን ከላይ በተዘረዘሩት የተግባር መስኮች ላይ ያየነው ፍንጭ የለም። የመለስ ዜናዊ በሞት መለየት ህወሓትን የጎዳ መሆኑ ግልጽ ነው፤ ተገዶ ወደ ድርድር የሚመጣበት ደረጃ ግን ገና አልደረሰም።  ስለሆነም ትግላችን ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ወያኔን ለማስገደድ ወይም ለማስወገድ ቆርጦ መነሳት ይኖርበታል። ለዚህ ደግሞ “አልገዛም!” ማለት ይኖርበታል።
ብአዴኖች፣ ኦህዴዶችና ደህዴዶች እንዲሁም ህወሓት ውስጥ ለሕዝብና ለአገር ወገናዊነት ያላችሁ ብትኖሩ አሁኑኑ ከሕዝብ ጎን ብትቆሙ ራሳችሁን ታድናላችሁ፤ አገራችሁን ትጠቅማላችሁ። አለበዚያ ግን በተባበረ የሕዝብ አመጽ ወያኔ መወገዳችሁ አይቀርም።
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ከሌሎች ድርጅቶ ጋር በመሆን ይህንን ትግል እየመራ ነው። ፍትህ፣ ነፃነት፣ እኩልነትና ዲሞክራሲ የናፈቀው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ከግንቦት 7 ጎን ይሰለፍ!!!  የቆምንለትን ሕዝባዊና አገራዊ ዓላማ እናሳካለን!!!
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!

Obang speaks about the Land, Water and Resource-Grabbing


Obang speaks about the Land, Water and Resource-Grabbing and Its Impact on Food Security in Africa At the 1st Africa Congress on Effective Cooperation for a Green Africa in Bremerhaven, Germany

Thank you for inviting me to address the 1st Africa Congress on Effective Cooperation for a Green Africa (ECOGA).  It is a great honor for me to be here with you and I am humbled to be one of the keynote speakers on a topic of such great importance to Africa and the world beyond. Before I start, I would like to thank Mr. Arne Dunker, the Executive Director of Klimahaus, (Climate House), a brilliant way of letting others experience the different climates of the world within one building without going anywhere. It is a unique way to educate the people about preserving our environment. Even the rooms used at this conference are named as significant symbols of concerns regarding global warming raised at the Kyoto Accord and Montreal Accord. I would also like to thanks the Society for Threatened Peoples, Jens Tanneberg, Dr. Eva Quante‐Brandt, Dr. Auma Obama, Ken Nyauncho Osinde, Dr. Nkechi Madubuko and other dignitaries here.
As I speak about the relationship between land, water and resource use related to food insecurity; particularly related toObang Metho speaks about the Land, Water and Resource-Grabbing what I have called the “Second Scramble for African Land, Water and Resources,” I will not only be speaking of Africa as a whole, butI will be speaking as an insider—as someone who comes from this land and soil called Africa; in particular, from the Gambella region of Ethiopia in East Africa, which enables me to use my own experience as a microcosm of what is most at risk on the continent.Yet, the issues of Africa are also global issues that will positively or negatively impact our global society.  As global citizens, we will best flourish when we respect the rights of others for “no one will be free until all are free.”  This is a fundamental principle of the Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE), the social justice movement of which I am the executive director.
We are all connected together not only by living our lives together on this planet, but by the God-given humanity within each of us, which should be a bridge to valuing “others” – including those unlike us—putting “humanity before ethnicity” or any other differences. This is another fundamental principle of the SMNE for our humanity has no ethnic, religious, political or national boundaries while the dehumanization of “others” has repeatedly led to genocide, injustice, exploitation, corruption, poverty  and deadly violence. When I speak, I am talking not only about my life and the future of my children and grandchildren but also of yours. It is that same inter-connectedness that brought me here today to address this audience made up of some of the top thinkers and decision-makers related to a “Green Africa,” even though I grew up in one of the most remote and marginalized regions of Ethiopia, on the border of South Sudan.
I come from a tiny, previously unknown, and now what some consider to be an endangered people group called Anuak, which means, “people who eat together, who laugh together and who share.” Anuak indigenous land stretches between eastern South Sudan and western Ethiopia, dividing the Anuak between two separate countries. When the civil war was going on in Southern Sudan, tens of thousands of refugees from every ethnicity, passed through our land, seeking refuge and peace. The Anuak of Gambella, Ethiopia would often supplies food and water to the weary refugees as they fled war-torn Sudan.
Sadly, right now, the Anuak, nearly all small subsistence farmers, are becoming refugees in their own land as they are internally displaced from indigenous land their ancestors have possessed for centuries. They have become “discardable” people by a regime that wants their land, but not them, in order to lease it to foreigners and regime-cronies for commercial farms. They are not alone; millions of other Ethiopians and Africans from countries all over the continent are facing the same plight.
One of the greatest threats Africa has ever faced is the impact from this new phenomenon of land-grabbing. In many places, these land grabs are going on without any input from stakeholders and without any compensation for lost lands, homes, crops and livelihoods. Small farmers are ill-prepared for the sudden dispossession of their land and with it, the means to their livelihood. Lacking education or training for other jobs, some have become a source of cheap labor as they are left without alternative means for survival. These foreign investors, countries and regime cronies are often making secretive leasing agreements with authoritarian regimes that give them millions of hectares of land for next to nothing for periods of time as long as 99 years in some cases.
With the current concerns for food security, especially in a changing climate where our soaring world population is expected to reach nine billion inhabitants by 2050—only 38 years from now, unused and underutilized land, with access to water for irrigation, has become the new “precious commodity” sometimes called “green gold.” Add to that the ever-increasing global need for resources like minerals, oil, natural gas and commodities in general and where do eyes turn but towards Africa, a continent with great reserves of rich, untapped resources. This is what is driving the second scramble for Africa.
During the first scramble for Africa, foreign slave-traders trafficked African human beings with assistance from partners on the inside, Africans themselves, who were wanting to profit from the betrayal of their fellow African brothers and sisters, especially those from competing tribes. Divide and conquer policies made it easier for outsiders to align with some African opportunists, the powerful among them, who then became complicit with these outsiders in the exploitation of other Africans. Colonialism, while making some genuine contributions to Africa, is still broadly considered one of the darkest of times in the history of humanity, marked by the ruthless, exploitive and dehumanizing pursuit of slave labor, economic profit and power from Africans and Africa.
This pursuit of Africa’s people as marketable commodities and of Africa’s many resources led to foreign-led minority rule, which was maintained through divide and conquer strategies, later adopted by African strongmen. The continent has not recovered. These African strongmen, with their “tribal-based groups” continue today. Even in Ethiopia, where colonial efforts failed, feudalism succeeded—with similar results. Whether colonialism or feudalism, both systems fed off of the manipulation of tribalism or its weaknesses. Now, “one-tribe-take-all” politics, with its “colonial” or “feudal” strongmen, has infected much of Africa and can be seen in the ethnic-based, one-party regimes typical of most dictatorships on the continent. Conflict never resolves as one group thrives—usually a minority of the population—while everyone else strugglesIf another group comes into power; the pattern is oftentimes repeated. Strong institutions for checks and balances do not exist or when they do, they are pseudo-institutions, controlled by those in power. These non-representative governments continue to epitomize what happened at the Berlin conference of 1885, held only a short distance from where we are today, when Europeans met to divvy up the continent of Africa based on their self-interests. No Africans were present.  Now, modern-day African dictators are doing the same.
Thirsty for power, material wealth and privilege, and empowered by foreign and crony partners and heavy-handed militaries, they are divvying up the indigenous land and resources of the African people, without consulting the people or providing compensation for losses, as required under international law and many national constitutions. The people are disempowered, intimidated or “bought off.” The environment has never been at greater risk as short-term interests and quick gain trumps the political will to give oversight to ecological concerns surrounding development projects.
From 2008 until now, some 204 million acres of land (approximately 80 million hectares) have been leased worldwide. The majority of it is in Africa. Within the African continent, Ethiopia is at the forefront of these land-grab deals. Within Ethiopia, no place has been more affected than my own home region of Gambella, which has now become the epicenter of land-grabs in the world. Let me share with you how it happened and how these land-grabs are contributing to food insecurity in a place where people have not had to rely on outsiders to feed them until now.
In 2008, the authoritarian regime, led by the recently deceased Prime Minister Meles Zenawi, made a secretive deal with Karuturi Global LTD, an Indian-run commercial agricultural operation. In that deal, they leased 100,000 hectares for fifty years, with the promise of 200,000 more hectares when they developed the first section; making it the largest commercial farm in the world.
Most of the produce is destined for export to India or other commodity markets. Some of the local Anuak have been employed by Karuturi, but wages are mostly below the World Bank’s established poverty level. In one year, from 2009 to 2010, the number of private investors in the Gambella region—mostly companies from India, Saudi Arabia, China and regime cronies— mushroomed from close to zero to nearly 900. They include Saudi Star, owned by Sheik Mohammed al Amoudi, a half Ethiopian-half Saudi billionaire, who allegedly will be exporting the food to Saudi Arabia. This past year, armed insurgents, opposed to the land grabs, broke into their headquarters and killed a number of Saudi Star employees, an indication of potential for violence in some of these communities opposed to the expropriation of land from the local people.
A land study completed for the Ethiopian government in 1995 highlighted the value of the Gambella region as being a potential breadbasket of Ethiopia because of its fertile land and plentiful water in the lowlands of the Upper Nile headwaters. It was an undeveloped region of great bio-diversity, abundant wildlife and virgin forests. Around the same time, oil was found. Finding resources on your land is like finding cancer in your body—it threatens your life and future—especially in a country where the people are seen as impediments rather than valued; even more so if these people demand their rights under their own constitution and international law.
In 2003, the regime went after the oil. The first step was to silence those Anuak leaders who were most outspoken regarding having a say—a right within the Ethiopian Constitution—in the development of the oil reserves on Anuak indigenous land. Starting on December 13, 2003, armed Ethiopian Defense Forces, accompanied by civilian militias equipped by the regime with machetes, attacked and brutally murdered 424 Anuak leaders within a span of three days. The bodies were buried in mass graves. Women were raped and homes, clinics and schools destroyed; followed by over two more years of widespread perpetration of human rights crimes and destruction. I personally knew over 300 of those killed during this 3-day massacre; among them were relatives, classmates and colleagues in the development work I was doing in the area. The regime covered it all up and attributed it to ethnic conflict between the Anuak and another indigenous ethnic group. A Chinese company, under the auspices of Petronas of Malaysia, began drilling for oil at the very same time. As long as they were there, the human rights crimes continued.
Genocide Watch completed two reports, classifying it as genocide targeting a specific people group, the Anuak, and determining that those in the highest offices of the country were involved in its planning and execution. Human Rights Watch did two reports and found widespread crimes against humanity related to the oil drilling.
In 2007, when the drilling only produced dry wells, the troops were moved to southeastern Ethiopia and Somalia where many similar crimes were committed against civilians of the Ogaden region.[i] Now, the Ethiopian government has announced that they will be partnering in the extraction of oil from the Ogaden region.
If you fast-forward to the present time in Gambella, it is now the grabbing of land, the forced eviction of the local people and the renewed human rights crimes perpetrated by the military against any resistance to the above that threatens the Anuak and other indigenous people.   In 2011, we in the SMNE partnered with the Oakland Institute (OI)[ii] to complete a comprehensive study on the nature of these land grabs, “Understanding Land Investment Deals in Ethiopia.” It was part of a larger study done by OI and other partners of a number of other African countries.
Earlier this year, Human Rights Watch completed an investigation of the impact of these land grabs on the local people. They reported on the forced eviction of 70,000 indigenous people from their homes and farms in Gambella, with plans to eventually move a total of 245,000 people—three-quarters of the total population in the region. (See Human Rights Watch Report)[iii] The regime has alleged that the resettlement moves were voluntary and motivated by the regime’s intention to better provide services such as clean water, medical care and schools; but in actuality, the people were forced to move to “villagization centers” where many people ended up living under trees and to areas where services, fertile land and access to water were far inferior, less accessible or non-existent.
Some of those who have been displaced are people I personally know, so when I am talking about the impact, I know many of their stories.  I know that those forced off their land are now struggling to eat.  I know about the huge areas of virgin forests that have been cut down to clear vast fields for planting. I know how vulnerable the rivers are to pollution from chemicals and fertilizers. These are rivers from which I used to drink or fish. I know how the wildlife will be jeopardized. I know how those who resist are beaten, killed, disappeared or arrested. This is not only happening in Gambella and in Ethiopia but wherever people have no rights and where others covet their resources or land. This is confirmed by the PBS documentary entitled: The latest battleground in the global race to secure prized farmland and waterand another video done by the Guardian
Land-grabs Undermine Food Security in Places Previously Independent of Food Aid
When we talk about food shortages in 2008 and food insecurity in general, we are not talking about the people in the rural areas of Africa where these land grabs are going on because these people, under normal conditions, have nearly always been able to feed themselves. These people will now be the ones to go hungry because their land is being used to feed the world, but not themselves.
Here are some facts on food security in Africa:
According to the UN’s Food and Agricultural Organization (FAO):
  •  One out of three persons in Sub-Saharan Africa is undernourished.
According to the African Human Development Report of 2012[iv] that focuses on improving food security:
  • Over 41% of children, under the age of five in Sub-Saharan Africa, had stunted growth. Their projection for 2020 only went down by 1%.
  • Hunger in Africa is the highest in the world.
In the June, 2011 quarterly issue of the African Food Security Brief[v], they report:
  • Sub-Saharan African countries reported an increase in cereal production in 2010 from 2009, but it failed to result in increased food security in many of the countries studied.
Modern-day dictatorships set the foundation for the second scramble for African resources.
Where there is no freedom, no voice or no justice, the rights and interests of the people are ignored, forgotten or abused. Let’s look at some recent statistics that link poor African governance and the lack of freedom to food insecurity and the threat of land and resource grabbing.
  • Africans are among the least free people on earth.[vi]
  • According to a 2012 report from Freedom House,[vii] five of the ten countries in the world suffering the greatest aggregate declines in freedom from 2007 to 2011, were in Africa.
  • Topping the list of those countries experiencing the greatest declines in freedom over the past two years were: The Gambia, Ethiopia, Burundi, Rwanda and Djibouti.
  • In Sub-Saharan Africa, 82% of the countries studied were only partly free or not free; contrasted with Europe, where 96% of the countries are free, with only 4% being partly free and none being not free.
  • In terms of the population, 88% of Sub-Saharan Africans are only partly free or not free whereas 13% of Europeans are partly free and no country within Europe is considered “not free.”
  • Interestingly, two African countries made the list of countries that have seen the greatest net gains in freedom. They are Tunisia and Egypt, both of whom overthrew their authoritarian leaders in the Arab Spring, following decades of repressive rule; hopefully, they will continue in this direction.
Freedom House saw the greatest declines in freedom in these countries in respect to the rule of law and freedom of association with other noted declines related to flawed elections, suppression of the political opposition, the media, journalists and civil society; and in my own country, Ethiopia, the use of anti-terrorism laws to target political opponents and journalists. 
I was recently charged by the current government of Ethiopia, and convicted in absentia, of terrorism, without ever receiving a single document regarding it. I received hundreds of calls and emails of congratulations from Ethiopians complimenting me for making the list as it meant the government saw our work as a threat to their authoritarian rule. Sadly, some of Ethiopia’s most democratic and valiant voices for freedom have been locked up and tortured within Ethiopia.[viii]
Dictatorships, crony-capitalism and corruption will block food security despite efforts.
Meles Zenawi, the architect of the Ethiopian system of increasing authoritarianism, has died. Under his leadership, Ethiopia had plans to lease 4 million hectares of land to foreign and crony investor. Accompanying these secretive land deals are record amounts of illicit capital leakage from the country. Preceding the release of a more comprehensive study by Global Financial Integrity on Illicit Financial Outflows from Developing Countries Over the Decade Ending in 2009,[ix] they chose to highlight Ethiopia.
They reported $11.7 billion (USD) leaving the country in the period of 2000- 2009 and a shocking $3.26 billion USD in 2009 alone—the first year of record land acquisitions. They stated: “The people of Ethiopia are being bled dry. No matter how hard they try to fight their way out of absolute destitution and poverty, they will be swimming upstream against the current of illicit capital leakage.”
Not only is money from investment, foreign aid and funds for development blocked from reaching the people, but an atmosphere of corruption prevents better models of investment from materializing. Corruption deters ethical investors from doing business in Africa—decreasing good economic opportunities for Africans and instead increasing their food insecurity. In the second scramble for Africa, it is no longer the people who are sought after, but instead it is their land, water and resources. In Ethiopia, anyone who stands against these land-grabs is called “anti-development,” “anti-investment” or “anti-economic growth” and becomes a target of the regime while investors and companies willing to give bribes and kickbacks, while ignoring the violation of rights on the ground, are becoming complicit with Africa’s corrupt governments in its abuse of the people.
No one will argue with the fact that Africa desperately needs development, investment and economic growth, but what is needed is the right kind of investor and development. In western countries, laws protect the people, but in most of Africa, those laws are absent or not enforced. The people of Africa seek investors who will partner with the people in mutually beneficial and sustainable economic opportunities; however, most of these kinds of investors, developers and partners shy away from much of Africa because of the very real risks of doing business there. 
Those ethical foreign and local investors and developers, who do take the risk, usually do so with caution and on a limited basis; however,many simply refuse to even attempt to do business in Africa—or within most countries of Africa—because of its corruption, its lack of infrastructure, its insecurity and the unreliability of the forever changing whims and politics of its authoritarian political leaders.
A representative from a major agricultural company shared recently that they were only willing to do business in five African countries at this time because of the expectation of bribes by public officials and because their company had strict policies against bribery.
This decision is confirmed in a soon-to-be-released survey of eight East African countries by Transparency International and its East African Chapters. In their preview of it, they report that “more than half of all those who deal with public service providers are forced to pay bribes.”[x] Despite the 37 signatories to the Organization for Economic Cooperation and Development (OECD),[xi] against bribery and corruption and its mission to improve the economic and social well being of the people of the world, bribery is still rampant, with many countries still not signatories or where signatories, many still have shown a lack of political will to enforce compliance. Germany is the second greatest enforcer of this act, only exceeded by the United States, with a higher population. 
Unfortunately, where impunity exists, corrupt practices give unfair advantage to corrupt partners and undermine opportunity for principled economic partners who comply voluntarily or because of anti-bribery laws in their own countries. Such ethical partners should be rewarded once these countries are freed from the hands of their strongmen, but until then, Africans depend on these foreign partners to uphold honest and fair business practice. If Africa is not going to fall victim to the next scramble, it cannot be done alone without such international cooperation. Additionally, the people of Africa must press their countries for needed reforms, transparency, accountability, and improved regional and continental cooperation. Africa has 54 countries and 1.2 billion people who must take charge of their future.
As long as Africans are denied land tenure; food insecurity will continue.
Mohammed Ibrahim, Africa’s billionaire who is offering rich payoff’s to African leaders who do not take kickbacks says there is no justification for Africa being poor due to its immense wealth. He blames Africans for the way they govern themselves. He believes if African leaders were not so corrupt, that many more investors would be interested in investing. Every year he publishes a report, the Ibrahim Index of African Governance, looking at 86 indicators in Africa’s 54 states; ranking them accordingly. Accountability is one factor he believes is missing from most. In 2011 he gives Sierra Leone and Liberia some of the best marks for improvement even though they are not at the top. In regards to Sudan and South Sudan, he states in a recent interview by the Wall Street Journal,[xii] “In the absence of security, who can talk about development?”  Sudan is his homeland.
However, he voices concern for most of Africa regarding a total disregard for property rights.  He says, “The glaring issue here is the land title. Almost without exception, states hold title to everything… this means the 70% of Africans who farm for a living can’t monetize their profits, they have no collateral—if you don’t have title, how can you raise money, how can you borrow money? It’s a major issue in agricultural development, and it needs to be faced head-on.”
Like he says, land tenure is a major problem in ensuring food security and gives the legal justification for land-grabs. These unfair laws should be challenged and changed. Until Africans can own land, these problems will continue. Africans must demand the right to own land.
The SMNE will be publishing a study on the relationship of food insecurity to the lack of land tenure in Ethiopia. It was done in partnership with the Humphrey Institute at the University of Minnesota. It affirms all that Mr. Ibriham has said. This one factor, land tenure, would help the small farmers to multiply their productivity; yet, it goes back to the overwhelming need on the continent for freedom.
The rule of law is a weapon against hunger; where it exists, the people are more food secure.
No foreign country would ever come to Germany and kick the people out from their homes and land
Obang speaks about the Land, Water and Resource-Grabbing
 with no benefit to the people. No outside country could go to Canada to exploit the forests for its lumber; chopping down the trees and not caring about the effect on the ecology and the people; it would never be accepted.  It is like someone going to Saudi Arabia and taking all the oil and not caring that the Saudi people did not have any oil to heat their homes or to run their cars. It is like depleting the fish on the coast off of Japan, and leaving none for the locals.  Every well-functioning country has laws to protect the rights of the local people. This kind of exploitation only happens in those places where there are no strong regulatory mechanisms or where there is a government who does not care about the people. Unless there are ethics or laws, the privileged and the powerful will take all the advantages; leaving the most vulnerable out.

We live in a world where the balance between the advantaged and disadvantaged is large; like in the case of the exploitation of minerals in the Congo. If those minerals were found in West London or in New York State, the people of that place would benefit, but in the Congo, it is the African strongmen and their partners in many forms—other strongmen, opportunistic nations, corporations or even donor nations. If you are not strong, you are on your own. In some cases, those who are benefiting do not want the people empowered or awakened because if the people knew their rights; the daylight robbery of the people would stop and fairer competition and the rule of law would inhibit exploitation.
In Africa, the people often do not know their rights because they are intentionally denied knowledge and information. Ethiopia is the fourth least prepared country in the world for technological expansion.[xiii] The reason is because the dictatorial government has been so effective in using imported technology from China to limit the free-flow of information to their own people. Ethiopia should be embarrassed to have one of the lowest percentages of people with cell phones, Internet service or telephone landlines on the entire African continent.[xiv] All of these blocks to information hold the people back and keep the country hostage to poverty, hunger and starvation.
For many Africans, their land is the only thing they have. They are uneducated and ill-prepared for jobs beyond farming if suddenly forced from making their livelihoods in this way. For example, in the Omo Valley of Ethiopia live some of the most isolated and neglected of people on earth. Left alone, they have survived because of their land and water. Now, the Ethiopian government plans on taking their land and water away from them without giving them any benefits in order to make way for government-controlled sugar plantations. Who will speak for the people of the Omo Valley?  Their government, who should be setting the regulations to protect them, is instead complicit. As a result, they become the victims. They will struggle and some, if not many, will die of hunger or related health issues. Who will benefit? Regime cronies will if the status quo continues under the newly appointed prime minister and his government.
God has given us a beautiful earth with abundant resources and we have toiled to feed ourselves. Whether we are human beings or another living creature, we share the land and the water. We still have enough land to share, but in this global society, that sharing requires that we think not only about ourselves and our groups, but also about others who may be weaker and more vulnerable. We must also consider preserving the conditions for life for other living creatures; creating a balance within our ecosystem to sustain ourselves and our resources.  It cannot be done by rhetoric from the powerful, which only serves to cover up the exploitation of those on the ground for there are those who know the law and how to use laws to their own advantage. They pass laws to criminalize dissent and to guarantee their own access to the land of others. They use their power to justify what is wrong, rather than to act fairly. They use their power to exclude. It is immoral and unconscionable. It should not be accepted. 
If we are genuinely honest, we know that this land was given to us by God; in no place is that more affirmed than in Africa by the African people. We should not settle for anything less than what is right and it should apply to everyone. Knowing what is right is part of what makes us human. Whether educated or not, what is right is embedded in all of us. Everyone knows it—whether rich or poor, educated or illiterate, powerful or weak. For example, everyone knows that it is wrong to kill another person. The same applies to recognizing the need of other human beings for shelter, food, family and the necessities to sustain life and that what belongs to them should not be robbed from another person because they are weaker.
As global resources are becoming increasingly precious, we must follow righteousness in these decisions. If we do not, we will lose our humanity, our soul, our peace and our security. We will shirk our responsibility to care and protect others as we would want done to us. 
This land-grabbing is life-grabbing. It should not be allowed and should not be accepted by decent human beings. We live on this globe called earth. It may look huge to us here, but from space, it is like a tiny ball that can fit into a hand. We are all in this together and we have to maintain it. We have a stake in it. When dealing with a human life, we should value it, putting “humanity before ethnicity” or any other distinctions that divide us from each other.
For a better world, it requires all of us to remember that “none of us will be free until our brother and sister—our fellow human beings in this world—are free.” Our humanity does not have boundaries.  We have to preserve it, protect it and be part of it.  Do not be bystanders. We have to reach out, take action, love our global neighbors and be the ones to do your share from wherever you are.
Thank you!